ኪዳነ ኣመነ – እንደህዝብ አንድ ሆነናል ያስቸገረን የህወሓት አስተሳሰብ ነው
ከብሔራዊ ባይቶ ኣባይ ትግራይ (ባይቶና) አመራር ኪዳነ አመነ ጋር የተደረገ ቃለ-ምልልስ ክፍል 2 - ለውጥ አመጣን የሚሉት ሀይሎች…
ከብሔራዊ ባይቶ ኣባይ ትግራይ (ባይቶና) አመራር ኪዳነ አመነ ጋር የተደረገ ቃለ-ምልልስ ክፍል 2 - ለውጥ አመጣን የሚሉት ሀይሎች…
(የማነ ካሣ) እንደሚታወቀው አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ ካሳ (ጥንቅሹ) ከጥረት ኮርፖሬሽን ጋር በተያያዘ.
(መርስዔ ኪዳን – ሚኔሶታ) ኣብራክ የተባለውን የሙሉጌታ ኣረጋዊ መጽሓፍ ኣነበብኩት። ኣገራችን ከሊቅ አስከደቂቅ በዘውጌ ብሄርተኝነት.
(የማነ ካሣ) እንደሚታወቀው አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ ካሳ (ጥንቅሹ) ከጥረት ኮርፖሬሽን ጋር በተያያዘ ፈፀሙት ተብለው በተጠረጠሩበት የሙስና ውንጀል ምክንያት ባለፈው እሮብ ጥር 15፣ 2011 ዓ/ም አዲስ አበባ በሚገኘው መኖርያ ቤታቸው ውስጥ እያሉ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ…
(መርስዔ ኪዳን - ሚኔሶታ) ኣብራክ የተባለውን የሙሉጌታ ኣረጋዊ መጽሓፍ ኣነበብኩት። ኣገራችን ከሊቅ አስከደቂቅ በዘውጌ ብሄርተኝነት ተጠፍሮ ከዘውጉ፣ ወይ ከብሄሩ፣ ወይ ከጎሳው ኣሻግሮ ማሰብና ማለም ባልቻለበት ጊዜ ለንባብ መብቃቱ በጣም ጠቃሚ ሆኖ ኣግኝቸዋለሁ። ኣብራክ ኣርካኒ ጫላ በተባለች ኦሮሞ ኢትዮጵያዊት…
(መኮነን ፍስሃ) የአማራ እና የትግራይ ክልሎች ህገ-መንግስታዊ ግንኙነት አለቸው፡፡ መፍትሔውም ህገ-መንግስታዊ ስርአቱ ተከትሎ መሆን አለበት፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፓብሊክ ህገ-መንግስት አንቀጽ 48 (1) እንደህ ይደነግጋል: "የክልሎችን ወሰን በሚመለከት ጥያቄ የተነሳ እንደሆነ ጉዳዩ በሚመለከታቸው ክልሎች ስምምነት ይፈጸማል፡፡ በሚመለከታቸው ክልሎች…
የሚመለከታቸው ኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ (Concerned Ethiopians Group - CEG) የሃገራዊ የምክክር መድረክ መነሻ ሰነድ ቅፅ 1.0 ዶ/ር መሓሪ ታደለ ማሩ ጥቅምት 2005 I. አጭር መግቢያ በቅርቡ በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል ውስጥ የነበረው ተቃውሞ በቀላሉ መወሰድ እና ቸል መባል የለበትም፡፡…
(ሀብቶም ገብረእግዚያብሄር) ይድረስ ለተከበሩ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን አስቀድሜ የሃገራችን መሪ ከሆኑበት ጊዜ አንስቶ የሰሯቸውን ስራ እና ለከወኗቸው መልካም ተግባራት ያለኝን ጥልቅ አክብሮት መግለፅ እፈልጋለሁ፡፡ በተለይ ከሶስት ወራት በፊት በማንም የኢትዮጲያዊም ሆነ ኤርትራዊ ዜጋ የማይቻል እና የማይሳካ ይመስል የነበረውን…
(አማኑኤል አለማየሁ) ወደ ሰማይ ቀና ብየ ሳይ እጅግ የጠቆረ ደመና እና ጥላሸት የመሰለ ካፊያ ያካፋል፡፡ ከካፊያው ለመሸሽ እየሮጥኩ ስሄድ እጅግ ትልቅ ወንዝ የሚመስል ከፊት ለፊቴ ጠበቀኝ ካፊያው እና የደመና ጥቁረት እየጨመረ ወንዙን ተሻግሮ እኔ የነበርኩበት ቦታ አልፎ ከወንዙ…
(ገ/መድህን ሮምሃ (ዶ/ር) ከያዕቆብ ልጆች መካከል፤ አንዱ ዮሴፍ የሚባል ነበር፡፡ ዮሴፍ፤ ወላጆቹ ያከብራል፤ ይወዳልም፡፡ የልጅ ግዴታውም ይወጣል፡፡ ዮሴፍ ለወንድሞቹም፤ ወንድማዊ ፍቅሩ ይለግስላቸዋል፡፡ እንዲሁም ያከብራቸዋል፡፡ እሱም ከወንድሞቹ የሚጠብቀው ወንድማዊ ፍቅርና ክብር ነው፡፡ ከክፉ ነገር እንዲጠብቁት ነው፡፡ የያዕቆብ ልጆች ግን…
(ዋስይሁን) የኢትዮጵያ ህዝቦች በደማቸውና አጥንታቸው የገነቡት ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ፣ ወደውና ተፋቅረው ያፀደቁት የሉዓላዊነታቸው መገለጫ የሆነው ህገ መንግስት በጠራራ ፀሀይ ያለምንም ስጋት ሲጣስና ሲቀደድ ማየት፣ አንዱን ህዝብ በሌላውን ህዝብ እንዲነሳሳ እና ግጭት ውስጥ እንዲገባ የሚያደርግ አፍራሽ ተግባሮች መፈፀም…
(ብርሃነ ሓዱሽ) ባለፉት ሶስት ዓመታት ሃገራችን ሰላምዋን አጥታ መቆይተዋን ጥሬ ሃቅ ነው፡፡ በኔ እይታ አሁን ላለንበት ሀገራዊ ቀውስ ዋነኛው ምክንያት የኢሃደግ የስራ ድስፕሊን እየዘቀጠ መምጣቱ ነው፡፡ ይህ የሆነበት ደግሞ በተለያዩ የመንግስት፣ ድርጅትና የህዝብ መድረኮች ተገምግሞ መፍትሄ ሳይበጅለት እየቀጠለ…
(አማኑኤል አለማየሁ (ደጀና) የኤርትራ መንግስት ኢትዮጲያን የወረረው የመሬት ይገባኛል ጥያቄው በንግግር ወይንም በድርድር ቢበዛም በአለማቀፍ ገላጋይ አካል ስለማይፈታ አይደለም፡፡ በኤርትራ ውስጥ እየተነሱ የነበሩትን የፖለቲካ (የዴሞክራሲ)፣ የህግ የበላይት እንዲሁም የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄዎች በገዥው ፓርቲ ህ.ግ.ደ.ፍ. በተለይም ደግሞ በድርጅቱ ባለቤት…
የህገመንግስት ምሁራኖቹ ረ/ፕ የማነ ካሳና ዘርዓይ ወልደሰንበት በቅርቡ ለፓርላማ የቀረበው የአሰተዳደራዊ ወሰኖችና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ ህግ አስመልክቶ ከሆርን አፌይርስ ጋር ያደረጉት ውይይት ------ Watch video below https://www.youtube.com/watch?v=99tkG4AZ25E ******
(BBC Amharic) በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ለአስርት ዓመታት የቆዩትና የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር መስራች የሆኑት ሌንጮ ለታ የኦሮሞ ጥያቄዎችን ወደፊት በማስቀደም ፈር ቀዳጅ እንደሆኑ ይነገርላቸዋል። ኢህአዴግ አዲስ አበባን ሲቆጣጠርም በሽግግር መንግሥት ምስረታው ተሳታፊ ነበሩ። ለረጅም ዓመታት በስደት የቆዩት አቶ…
(ሪፖርተር ጋዜጣ) ኢሕአዴግ ሥልጣን ከተቆጣጠረ ጀምሮ በሽግግሩ ጊዜና ከሽግግሩ በኋላም በአጠቃላይ ለሰባት ዓመታት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማጆር ሹም የነበሩት ሌተና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ፣ በወቅታዊ ጉዳዮችና በቅርቡ ሹመት ስላገኙ ጄኔራሎችና የጠቅላይ ኤታ ማጆር ሹም የሥልጣን ቆይታን በተመለከቱ…
(አዲስ ዘመን) ባለፉት ሁለት ዓመታት በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው አለመረጋጋትና የሰላም መደፍረስ ወሳኝ መፍትሄ ሳያገኝ ያዝ ለቀቅ እያደረገ ቀጥሏል፡፡ በተለይም በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተለያዩ ምክንያቶች የሚፈጠሩ አለመግባባቶች እንዲሁም በኦሮሚያና ሱማሌ ክልሎች አዋሳኝ ድንበር በተነሳው ግጭት ምክንያት…
ሜ/ጄነራል ተክለብርሃን ወ/አረጋይ (ዶ/ር) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመዳኤ ወይም ኢንሳ በመባል የሚታወቀው ተቋም) ዋና ዳይሬክተር ናቸው፡፡ ሜ/ጄነራል ተክለብርሃን ነባር ታጋይ ሲሆኑ፤ ብዙ ውጣ ውረዶችን አልፈው እዚህ የደረሱ ሲሆን፤ በትምህርታቸው ደግሞ የሶስተኛ ዲግሪ (ዶክትሬት) ይዘዋል፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በአዲስ…
በስራ ላይ ያለው የብሔራዊ ደህንነትና የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ በቀይ ባህር ላይ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ለኢትዮጲያ ያላቸውን አንድምታ ታሳቢ ያላደረገ እና ችግር ያለበት ነው በማለት ሌተናንት ጄኔራል ጻድቃን ገብረትንሣኤ ተቹ። የቀድሞው የሀገር መከላከያ ኤታማጆር ሹም ጻድቃን ገብረትንሣኤ ይህን የተናገሩት ከመንግስታዊው…
ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የትግራይ የበላይነት የሚባለው ስሞታ <<ምክንያቱ ፖለቲካዊ [ስለሆነ] ምላሹም ፖለቲካዊ ነው፡፡ ላልገባው በማብራራት፣ ሆን ብሎ የሚለውን ደግሞ በመግጠም መስተካከል ያለበት ነው፡፡... እንደ ኢህአዴግ “የበላይነት” የሚባል ነገር የለም ተብሎ ተደምድሟል፣ አለ ብሎ ሲያነሳ የነበረም ሳይቀር ማለት ነው፡፡…
የብአዴን ፅህፈት ቤት ሀላፊ እና የብአዴን/ኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ አቶ አለምነው መኮንን ከጋዜጠኛ ተስፋይ ሃይሉ ጋር ያደረጉት ቃለምልልስ ከወይን መፅሄት የካቲት 2009 እትም። ወይን፡- በትግራይ እና በአማራ ህዝቦች የነበረውና ያለው ግንኙነት እንዴት ይገልፁታል? ኣቶ አለምነው፡- አገራችን የብዙ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና…
የብአዴን መስራች ታጋይ አዲሱ ለገሰ ከጋዜጠኛ አባዲ ገ/ስላሴ እና ሃይላይ ተኽላይ ጋር ያደረጉት ቃለምልልስ ከወይን መፅሄት የካቲት 2009 እትም፡፡ ከኢህዴን ብአዴን መስራች ታጋዮች አንዱ የሆኑት አዲሱ ለገሰ፤ የትጥቅ ትግሉ ካበቃና ደርግ ከተደመሰሰም በኋላ የብአዴን ሊቀ መምበር፣ የአማራ ክልል ርእሰ…
Highlights:- * ‹‹በእኔ ግምት በዝግጅት ደረጃ እንጂ የተሰራ ነገር የለም ነው የምለው፡፡ ድክመቶቻችንን የመለየት ስራ ተሰራ እንጂ ለማስወገድ የተጀመረ ስራ የለም፡፡ ዝግጅት እንዳለ ግን እገነዘባለሁ፡፡ ለማስወገድ የተሰራ ነገር ግን የለም፡፡›› * ‹‹እኔ የምጠይቀው የህዝቡን ትዕግስት ነው። ኢህአዴግም ጊዜ…
(Betru Dibaba) ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ላይ ያለው ልዩ ጥቅም በኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 49(5) መደንገጉ ልዩ ጥቅሙ ከባለቤትነት…
(Betru Dibaba) ይህ ጽሁፍ አዲስ አበባ ከህገ መንግስቱ አንጻር ያለችበትን ሁኔታ (status quo) ለማስረዳት ተጻፈ። የኢፌዲሪ ህገ መንግስት…
የኢ/ር ይልቃል ጌትነት ሰማያዊ ፓርቲ በቅርቡ ለፓርላማ የቀረበውን የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም ለመወሰን…
ባለፈው ማክሰኞ (ሰኔ 20/2009) ለፌዴራል መንግስት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ የፀደቀው እና ሐሙስ (ሰኔ 22/2009) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር…
የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ሰፊ ውይይት ካካሄዱበት በኋላ በተወካዮቻቸው አማካይነት ያፀደቁት ህገ-መንግሥት የሁሉንም ሕዝቦች መብቶችና ጥቅምች የሚያስጠብቅ ነው፡፡…
[የፌዴራልና የኦሮሚያ መንግስት ቃልአቀባዮች ይህንን ሰነድ በድፍኑ አናውቀውም በማለት ለማረጋገጥ ያልፈቀዱ ቢሆንም፤ በሰነዱ ላይ ካለው የአንባቢያን ፍላጎት አንጻር…
(Name withheld upon request) በሀገራችን ውስጥ በአሁኑ ወቅት ከቀን ወደ ቀን በግልፅ በህወሓት አዛውንቶች እየተራመደ…
(ስንታየሁ ግርማ - Sintayehu girma76 @gmail.com) የዕረፍት ሰዓታችን የሻይ ከሚባል የቡና ቢባል የተሻለ ነው፡፡ ምክንያቶቹም፡- 1.…
(ስንታየሁ ግርማ) የኢፌዴሪ መንግስት በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መጨረሻ ኢትዮጵያን በቡና ኤክስፖርት ከአለም ሁለተኛ ለማድረግ…
(የፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ - መግለጫ) ኤጀንሲው በ2009 በጀት ዓመት በጉዳይ 747,521 ጉዳዮችን ለማስተናገድ…
(ስንታየሁ ግርማ) ኢትዮጵያ 8.7 በመቶ እድገት በማስመዝገብ በአለም የመጀመሪያዋ ስትሆን ኡስቤኪስታን፣ ኔፓል፣ ህንድ፣ ታንዛኒያ፣ ጅቡቲ፣…
(የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ ኃይል - ሐምሌ 13/2009) በአማራ ክልል ባለፉት 26 ዓመታት እንደሌሎች የሃገሪቱ ክልሎች ሁሉ በኃይል…
(ይደነቅ ስሙ) ይህን አባባል በአንድ አጋጣሚ ከኔ በተሻለ እርከን የሚገኙና የማከብራቸው ሰው ሲናገሩት ውስጤን ቢኮረኩረው…
(ኖህ ሙሴ) ባሳለፍናቸዉ አስራ ሁለት ዓመታት ስለኮንዶሚንየም ግንባታ ፕሮግራም ብዙ ከመባሉ የተነሳ ቃሉ ከህፃን እሰከ…
ባለፈው ሳምንት "የኦሮሚያ የኢኮኖሚ አብዮት - በስህተት ላይ ስህተት በመድገም ስህተትን ማረም” በሚል ርዕስ አንድ…
(አብዱረዛቅ ካፊ) ከታህሳስ15 እሰከ ዛሬ ታህሳስ 19/2010ዓ.ም የተለያዩ ርዕስ-ጉዳዮችን ሲገመገም…
(አብዱረዛቅ ካፊ) የኢትዮጵያ ሶማሊ ህዝብ ዴሞክራሲ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሩና የክልሉ…
(አብዱረዛቅ ካፊ) የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መንግስት መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ለክልሉ…
(አብዱረዛቅ ካፊ) የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልላዊ መንግስት ከኦሮሚያ ክልል የተፈናቀሉና በራሶ…
(በአብዱረዛቅ ካፊ) ማክሰኞ ጥቅምት 28/2010 ዓ.ም. በአካባቢ ጥበቃ፤ በአረንጓዴ ልማት…
(አብዱረዛቅ ካፊ) ላለፉት 5ቀናት ቀናት በጅግጅጋ ከተማ ሲካሄድ የሰነበተውና የክልሉ…
(አብዱረዛቅ ካፊ) በቆለቺ ጉብኝት ያደረገው ከፍተኛ የመንግስት ልዑካን ቡድን በኢ.ፈ.ዴሪ.…
(BBC Amharic) በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ለአስርት ዓመታት የቆዩትና የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር መስራች የሆኑት ሌንጮ ለታ የኦሮሞ ጥያቄዎችን ወደፊት በማስቀደም ፈር ቀዳጅ…
(ሙለታ መንገሻ - ፋናቢሲ) በጨፌ ኦሮሚያ አብላጫ ወንበር በመያዝ የኦሮሚያ ክልልን በመምራት ላይ የሚገው የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) በዞን እና በከተማ…
(OBN) የኦህዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ ዛሬ ባካሄደው ስብሰባው የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት፣ ተሳትፎ ለማጠናከር እና በክልል እና ሀገር ደረጃ የተጀመሩ ማሻሻያዎችን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ…
የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) ማዕከላዊ ኮሚቴ የተጀመረው የለውጥ ጉዞና የወደፊት አቅጣጫ ለ10 ቀናት ዝርዝር ግምገማ በማድረግ ዛሬ ማምሻዉን በስኬት አጠናቋል፡፡ ግንባራችን…
(Betru Dibaba) ግለሰብ እንደሚሮጥ ሁሉ ህዝብ ይሮጣል። የህዝብ ሩጫ ለዓላማው ነው። አንድ ህዝብ ሲሮጥ ዓላማው ባንዲራውን መያዝ ሊሆን ይችላል። አንደኛው ህዝብ ደግሞ…
(እሸቴ በቀለና ሸዋዬ ለገሠ - ጀርመን ራዲዮ) በአምቦ፤ ዶዶላ እና ሻሸመኔ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፎች ተደረጉ። የዓይን እማኞች "በሰላም ተጠናቋል" ባሉት የአምቦ ከተማ የተቃውሞ…
[ክፍል አራት] - የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ለማ መገርሳ ባለፈው ሳምንት ነሐሴ 10/2009 በአዳማ ከተማ በተካሄደው የክልሉ የካቢኔ የዞንና የወረዳ አመራሮች…
(ኤቢሳ ከጨፌ ዶንሳ) አብዛኛውን ጊዜ ሀገር ህዝብ ነው ሲባል ይሰማል፡፡ ሀገር ዳር ድንበር፤ ወንዝ፤ ጋራና ሸንተረር፤ ባህርና ሸለቆው ሁሉ ነው፡፡ ነገር ግን…
[ክፍልሶስት] - የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ለማ መገርሳ በዚህ ሳምንት በአዳማ ከተማ በተካሄደው መድረክ ላይ የተናገሩት ንግግር፡፡ (ከአፋን ኦሮሞ ወደ አማርኛ…
[ክፍል ሁለት] የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ለማ መገርሳ በአዳማ ያደረጉት ንግግር፡፡ (ከአፋን ኦሮሞ ወደ አማርኛ በHornAffairs የተተረጎመ) እዚሁ እኛ መሀል ሆኖ፡ ያመጣነውን…
(አማኑኤል አለማየሁ (ደጀና) የኤርትራ መንግስት ኢትዮጲያን የወረረው የመሬት ይገባኛል ጥያቄው በንግግር ወይንም በድርድር ቢበዛም በአለማቀፍ…
(BBC - Amharic) በኢትዮጵያና ኤርትራ መሃከል የተደረገው ጦርነት በወንድማማቾች መካከል የተደረገ ጦርነት ስለመሆኑ ብዙዎች ጽፈዋል።…
ኢህኣዴግ ከደርግ ውድቀት ማግስት በኣንድ በኩል የሚገነባው የኣገር መከላከያ ሰራዊት የሁሉም ብሄር ተዋጽኦ ያካተተ ለማድረግ…
(ኮ/ል አስጨናቂ ገ/ፃድቅ) (የዚህን ፅሁፍ የቀደሙ ክፍሎች ለማንበብ በዚህ ሊንክ የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በኮ/ል አስጨናቂ ገ/ፃድቅ ማግኘት…
(መርስዔ ኪዳን - ሚኔሶታ) ኣብራክ የተባለውን የሙሉጌታ ኣረጋዊ መጽሓፍ ኣነበብኩት። ኣገራችን ከሊቅ አስከደቂቅ በዘውጌ ብሄርተኝነት ተጠፍሮ ከዘውጉ፣ ወይ ከብሄሩ፣ ወይ ከጎሳው ኣሻግሮ…
(ሀብቶም ገብረእግዚያብሄር) ይድረስ ለተከበሩ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን አስቀድሜ የሃገራችን መሪ ከሆኑበት ጊዜ አንስቶ የሰሯቸውን ስራ እና ለከወኗቸው መልካም ተግባራት ያለኝን ጥልቅ አክብሮት…
(BBC - Amharic) በኢትዮጵያና ኤርትራ መሃከል የተደረገው ጦርነት በወንድማማቾች መካከል የተደረገ ጦርነት ስለመሆኑ ብዙዎች ጽፈዋል። የአቶ ታፈረ ቤተሰብ እውነታ የዚህ አሳዛኝ እውነታ…
(ህዳሴ ኢትዮጵያ) አገራችን ኢትዮጵያ የሰው ዘር መገኛ እንደመሆንዋ መጠን ስለ ሰው ታሪክ ስለ ማህበረሰብ ታሪክ ሲወሳ ኢትዮጵያም ኣብራ እንደምትወሳ ምንም ጥርጥር የለውም፡፡…
(ሀብቶም ገብረእግዚያብሄር) ጊዜው እንዴት ይሮጣል? ታጋይ መለስ ዜናዊ ከሚወደው እና ከኖረለት ህዝብ የተለየው በዚሁ የነሐሴ ወር የዛሬ አምስት አመት ነበረ፡፡ የታጋይ መለስ…
የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ትዴት) አመራር መኮንን ዘለለው ከሆርን አፌይርስ ጋር ያደረጉት ቃለመጠይቅ (ክፍል 2)- ስለትዴት አመሰራረት እና አቋሞች- ኢትዮጲያዊ ማንነት ብቻ እንጂ…
(መርስዔ ኪዳን - ሚኔሶታ) ኣብራክ የተባለውን የሙሉጌታ ኣረጋዊ መጽሓፍ ኣነበብኩት። ኣገራችን ከሊቅ አስከደቂቅ በዘውጌ ብሄርተኝነት ተጠፍሮ ከዘውጉ፣ ወይ ከብሄሩ፣ ወይ ከጎሳው ኣሻግሮ…
የህገመንግስት ምሁራኖቹ ረ/ፕ የማነ ካሳና ዘርዓይ ወልደሰንበት በቅርቡ ለፓርላማ የቀረበው የአሰተዳደራዊ ወሰኖችና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ ህግ አስመልክቶ ከሆርን አፌይርስ ጋር…
ሆርን አፌይርስ በቅርቡ በአላማጣ የሰው ሞት ያስከተለውን ግጭት ምክንያት በማድረግ፤ የራያ (ትግራይ) ተወላጅ የሆኑ 3 ምሁራንን ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ በመጋበዝ፤ በአካባቢው ጥያቄዎች፣ ባህርይና…
በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 4ኛ የወንጀል ችሎት እየታየ በሚገኘው በነብርሀኑ ሙሉ መዝገብ ላይ ተከሳሾች ከዳኞቹ አንዱ የሆኑት ዳኛ ዘርዓይ ወ/ሰንበት እንዲነሱ ጥያቄ አቅርበው…