ሆርን አፌይርስ በቅርቡ በአላማጣ የሰው ሞት ያስከተለውን ግጭት ምክንያት በማድረግ፤ የራያ (ትግራይ) ተወላጅ የሆኑ 3 ምሁራንን ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ በመጋበዝ፤ በአካባቢው ጥያቄዎች፣ ባህርይና መፍትሔዎች ላይ አርብ ጥቅምት 16/2011 ውይይት አካሂዷል።
ዶ/ር ሙለታ ይርጋ (ኢኮኖሚስት)፣ ረ/ፕ የማነ ካሳ (የሕገ-መንግስት ምሁር)፣ አብርሃ መሰለ (የሰብዓዊ መብቶች ምሁር) ከሆርን አፌይርስ አዘጋጅ ዳንኤል ብርሃነ ጋር ተወያይተዋል።
Watch video
********
yejegna lije beabatu sitera dessss selemilegn wedi birhane ebakh bmiketelewe yeengda kale meteykih Ye arena liqe menebre Ato Abrha Destabetakerbew Ena Ye poetical aquamachew betasdemten legna letigray hizboch Ketelq weleta belay neber