የሰለጠነ ውይይት እንጂ መነቋቆር ምን ሊረባን?

(አዲስ – ከድሬዳዋ ከተማ) ባለፈው ‹‹በከተሞች ፎረም ያወዛገበው ‘ትግሬ’›› በሚል የፃፍኩትን አስተያየት ተከትሎ በርካቶች ብዙ.

ከድሮ ጀምሮ ‹‹ትግሬ›› ስንላችሁ ነበርና እንቀጥልበታልን ማለት ድሮ ‹‹ጋ*›› ስንላችሁ ስለነበረ አሁንም ‹‹ጋ*›› እንላችኋለን ማለት ነው

(አስፋው ገዳሙ) ድሮ የሰው ልጅ ‹‹ባርያ›› ተብሎ እንደ እቃ ይሸጥ ይለወጥ ስለነበረ ዛሬም መሸጥ መለወጥ.

በከተሞች ፎረም ያወዛገበው “ትግሬ”

(አዲስ – ከድሬዳዋ ከተማ) በድሬዳዋ በመካሄድ ላይ ያለው ስድስተኛው ሀገር-አቀፍ የከተሞች ፎረም መማር ለሚፈልግ አስተማሪ፣.

‘የሌላ ፓርቲ አባላት በተለያየ ዘዴና ሴራ መውሰድ አስነዋሪ ነው’ – ብርሃኑ በርሔ የዓረና ሊቀመንበር

(በፍሬው አበበ) የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉአላዊነት (ዓረና) ፓርቲን በመልቀቅ ወደአንድነት ፓርቲ ገብተዋል በተባሉ አመራሮችና አባላት.

በርከት ያልን የዓረና አመራሮችና አባላት ወደ አንድነት ፓርቲ ተቀላቀልን (አስገደ ገ/ስላሴ)

ከቀደምት የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት) አባላት አንዱ የነበሩት እና ከዚያም የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዐላዊነት (ዓረና).

አባይ ወልዱ:- የግንቦት 20 የድል ፍሬ መነሻ ምዕራባዊ ዞን የተከፈለው መስዋዕት ነው

የኢትዮጵያ ሕዝብ በግንቦት 20 ለተቀዳጃቸው ደማቅ የድል ፍሬዎች መነሻ በትግራይ ክልል ምእራብ ዞን የተከፈለው መስዋእትነት.

Audio| ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ በመቐለ ያደረጉት ንግግር

ጠቅላይ ሚኒስተር ኃይለማርያም ደሳለኝ የካቲት 11/2006 በህወሓት 39ኛ የልደት በዓል አከባበር ላይ በመቐለ- ትግራይ ተገኝተው.

የመቐለ መርከብ ስም ተስተካከለ – የመንግሰት ሚዲያ እየለገመ ነው

ጉዳዩን አስመልክቶ ከመጀመሪያው በይፋ ድጋፍ የሰጡት እውቁ ደራሲና የታሪክ ተመራማሪ መምህር ገብረኪዳን ደስታ፤ ዛሬ ለሆርን አፌይርስ በሰጡት አስያየት ለውጡን በአወንታዊ እንደሚመለከቱት ከገለጹ በኋላ – የመቐለ አሉላ አባ ነጋን አየርማረፊያ ጨምሮ በሌሎች ሥፍራዎች ማስተካከያ መደረግ እንደሚገባው አሳስበዋል፡፡
‹‹የፌዴራል መንግስት ሚዲያዎች የትግራይ ከተሞችን አዛብተው በመጥራት – በተመሳሳይም ደደቢት አጥብቀው በማንበብ እና በመሳሰለው የሚከተሉት አካሄድ ሆነ ተብሎ ነው ወይስ ባለማወቅ የሚለው ግልጽ አይደለም›› ብለዋል፡፡

ኢትዮጵያዊነት፣ ዜግነት፣ ማንነት – በየማነ ናጊሽና በፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም

የሪፖርተሩ ጋዜጠኛ የማነ ናጊሽ በራሱ የፌስቡክ ገጽ ላይ ‹‹ኢትዮጵያዊ ዝበሃል መንነት የለን›› የሚል ጽሑፍ በትግርኛ.

‹‹የዓረና ፓርቲ አመራሮች ራሳቸው ድብደባ ፈጽመዋል›› – የአዲግራት ባለስልጣን

የአረና ፓርቲ አመራሮች በአዲግራት ከተማ ድብደባና ጥቃት ደረሰብን በማለት ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በፌስቡክና በሌሎች ሚዲያዎች.