የነሚ/ር መላኩ ጉዳይ | የገብረዋህድ ባለቤት ሰነዶችን ሲያሸሹ ተያዙ

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው የተያዙት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉመሩክ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ ባለቤት.

የተፈረካከሰ ርዕዮተ-ዓለም እስረኛው “መድረክ” በመፍረስ ዋዜማ ላይ

(ዮናስ) የመድረክ መንገራገጭ – እንደመነሻ በምርጫ 2002 ዋዜማ ላይ እንደ ፖለቲካ ፓርቲ በጠራ ፖሊሲና ፕሮግራም.

የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ተጠናቀቀ

በዕለቱ በተያዙት አጀንዳዎች ዙሪያ ተወያይቶ በማፅደቅ ሥራውን የጀመረው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው በገጠር የበጋ ሥራዎች አፈፃፀምና.

የነሚ/ር መላኩ ጉዳይ| በተጠርጣሪዎች ቤት ከ3 ሚ. ብር በላይ የሚመነዘሩ የገንዘብ ኖቶች ተገኙ

በፌዴራል ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ ገብረዋህድ ገብረጊዮርጊስ መኖሪያ ቤት ዉስጥ 200ሺ የኢትዮጵያ ብር፤ በኢትዮጵያ ብር ምንዛሬ 700ሺ የሚጠጋ 26ሺ ዩሮ፤ ፓዉንድና ሀገራቸው የማይታወቁ የገንዘብ ኖቶች፤ በለገዳዲና ለገጣፎ የሚገኙ የቦታ ካርታና ፕላን እንዲሁም የተለያዩ ሰነዶች መገኘታቸውን ፖሊስ አስታዉቋል፡፡

ኢህአዴግ የአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ካውንስል ም/ሊቀመንበር ሆኖ ተመረጠ

በሱዳን ኮንግረስ ፓርቲ አስተባባሪነት በካርቱም ሱዳን ከሚያዝያ 19-20 ቀን 2ዐዐ5 ዓ.ም በተካሄደው የአፍሪካ የፖለቲካ ፓርቲዎች.

ለ40 በ60 እና መሰል የጋራ ቤቶች ፈላጊዎች የምዝገባ እና የቁጠባ መስፈርት

የአዲስ አበባ የኮንስትራክሽንና ቤቶች ልማት ቢሮ የቤቶች አስተዳደር ኤጀንሲ የ 40 በ 60 ፣ የ.

ከሚ/ር መላኩ ፈንታ ጋር የታሠሩት 13 ተጠርጣሪዎች ዝርዝር

የፌዴራሉ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፋንታ.

ሚኒስተር መላኩ ፈንታ በሙስና ተጠርጥረው ታሠሩ [የመግለጫው ሙሉ ቃል]

ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መንግስት የፌዴራል የስነ ምግባር ጸረ ሙስና ኮሚሽን የተሰጠ የዜና መግለጫ በዛሬው እለት.

ሙስናን በስልክ ለመጠቆም የሚያስችልና ከለላን የሚያመቻች ቻርተር ረቂቅ ቀረበ

ኅብረተሰቡ የሙሰና ወንጀሎች ሲፈፀሙ ሲያይ ወይም ሲጠረጥር በፍጥነት የሚያጋልጥበት የዜጎች ረቂቅ ቻርተር መዘጋጀቱን የፌዴራል የሥነምግባርና.

ሕጋዊ እርምጃ ይወሰድ! የዋና ኦዲተር ሪፖርት ይደመጥ! [አዲስ ዘመን]

(አዲስ ዘመን) የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የኢፌዴሪ ምክር ቤት ያፀደቀውን በጀት፣ የፋይናንስ አስተዳደር ሕግ እንዲሁም ደንብና.