Tag: Abebe Teklehaimanot – አበበ ተክለሃይማኖት (ጆቤ)
አበበ ተክለሃይማኖት (ወይም በበረሀ ስማቸው “ጆቤ”)
General Abebe Teklehaimanot (nom de guerre “Jobe“) (LLB, LLM and PhD Candidate)
አበበ ተክለሃይማኖት የህወሓት ነባር ታጋይ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሕገ መንግስት እስኪጸደቀበት 1986 ድረስ የህወሓት እና የኢህአዴግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ነበሩ፡፡ በከፍተኛ የመከላከያ አመራርነት – ከ1983 – 1986 የሰሜን ማዕከላዊ እዝ አዛዥ፣ ከ1986 – 1993 የኢትዮጵያ አየር ሀይል ዋና አዛዥ – በመሆን ያገለገሉ ሲሆን፤ በ1993 በጡረታ ሲስናበቱ የሜጀር ጄኔራል ማዕርግ ደርሰው ነበር፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በአሜሪካ በጆርጂያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ማስተርስ ዲግሪ ያጠናቀቁ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የዶክትሬት ዲግሪ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሚገኘው የሰላም እና ደህንነት ጥናት ተቋም እያጠኑ ይገኛሉ።
******
(አበበ ተክለሃይማኖት (ጆቤ) (ሜጄር ጄኔራል) Highlights * አገሮች በውዴታ ብቻ ቢመሰረቱ ኖሮ የማንነት ጉዳይ በተለይ የብሔር.
(አበበ ተክለሃይማኖት – ሜጀር ጄነራል) ግልፅ ደብዳቤ – ለክቡር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጉዳዩ.
የቀድሞ የኢትዮጲያ አየር ኃይል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል አበበ ተክለሃይማኖት ግንቦት ሃያን አስመልክቶ ከሪፖርተር ጋዜጣ ጋር.
አበበ ተክለሃይማኖት(“ጆቤ”) (ሜጀር ጄኔራል፣ PhD Candidate) መግቢያ የሃገራችን መንግስትና የገዢው ፓርቲ አጠቃላይ ችግር ዉስጥ በመግባታቸው.
አበበ ተክለሃይማኖት(“ጆቤ”) (ሜጀር ጄኔራል፣ PhD Candidate) ታላቁ የሰላምና ደህንነት ሙሁሩ ጆሃን ጋልቱንግ ስለ ሰላም እሚከተለዉን.
አበበ ተክለሃይማኖት(“ጆቤ”) (ሜጀር ጄኔራል፣ PhD Candidate) Highlights:- * በዴሞክራታይዜሽን እና ኢ-ዴሞክራታይዜሽን ሂደቶች ሁሌም መሳሳብ እና.