ልክ ከሥራ እንደገባሁ የፌስቡክ ገፄን ስከፍት አንድ ርዕሰ ዜና አነበብኩ፡፡ በጣም ደክሞኝ ስለነበር ዝርዝሩን ለማንበብ አቅሙ አልነበረኝም፡፡ ታዲያ እንደተለመደው 'በኋላ…
በኢትዮጲያ የ"Save The Children" ዳይሬክተር ጆን ግራሃም (John Graham) በሀገራችን የተከሰተውን ድርቅ አስመልክቶ ለተባበሩት መንግስታት እና ለአለም-አቀፉ ማህብረሰብ ያቀረቡትን ጥሪ…
የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ጥር 06/2008 ዓ.ም ባወጣው ዘገባ መሰረት "ሰማያዊ ፓርቲ አራት የምክር ቤት አባላቱን አባረረ" የሚለው ዜና በጣም አስገርሞኛል፡፡ የፓሪቲው…
ባለፈው ክፍል "ባርነትን ሳያውቁ ነፃነትን የሚናፍቁ ህዝቦች" በሚል ርዕስ ባቀረብኩት ፅሁፍ አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት አስተሳሰብ ባርነት (Conceptual Colonization) ስር እንዳሉ…
(አዲስ አድማስ) የሰማያዊ ፓርቲ ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ሰሞኑን ባደረገው ስብሰባ፤ ከፍተኛ የስነ - ስርዓት ጥሰት ፈፅመዋል ያላቸውን አራት የብሔራዊ ምክር ቤት…
በአለም ላይ (በተለይም በአፍሪካ) የሚከሰቱ ግጭቶችን እንደ ወቅታዊ ክስተት በዜና ከመከታተል ባለፈ ጠለቅ ያለ የታሪክ ጥናት ያከሄደ ሰው አንድ ተመሳሳይ…
በሚኒስተር ማዕረግ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አባይ ፀሐዬ ባለፉት ሳምንታት በማስተር ሰበብ በኦሮሚያ ከተከሰተው ተቃውሞ በተያያዘ አንዳንድ አካላት…
ከሁለት ሳምንት በፊት "ማስተር ፕላን፦ የችግሩ መነሻ እና መድረሻ" በሚል ርዕስ አንድ ፅሁፍ አቅርቤ ነበር፡፡ የፅሁፉ ዋና መልዕክት ጠቅለል ተደርጎ…
ቀጥሎ የማነሳው ጉዳይ ከመሰረተ-ልማት ግንባታ ጋር በተያያዘ፣ በተለይ ከመሬት ይዞታቸው ለሚፈናቀሉ አርሶ-አደሮች የሚሰጠው የካሳ ክፍያ እና የመልሶ ማቋቋም መርሃ-ግብርን በተመለከተ…
"ብራቮቮቮ…!" ብዬ ስጮህ፣ ሁሉም መምህራን በአግራሞት ይመለከቱኝ ጀመር። ከዛ… አንዱ መምህር ምን እንዳስደሰተኝ ሲጠይቀኝ የሰጠሁት ምላሽ ግን የሁሉንም አስተያየት በቅፅበት…