(አዲስ አድማስ) የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ም/ቤት፣ በገንዘብ ምዝበራና በአሰራር ግድፈት የጠረጠራቸው አምስት ከፍተኛ አመራሮች ላይ ክስ መመስረቱን የአዲስ አድማስ ምንጮች…
(አለማየሁ አንበሴ - አዲስ አድማስ) አንጋፋው የታሪክ ምሁርና ፖለቲከኛ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ በሽግግር መንግስቱ ጊዜ የማስታወቂያ ጉዳይና…
በባለፈው ፅሁፌ ለመግለፅ እንደሞከርኩት፣ እድገትና ብልፅግና እንዲቀጥል የለውጥና መሻሻል መንፈስ በሕብረተሰቡ ውስጥ መስረፅ እንዳለበት እና ይህ መንፈስ በቋሚነት እንዲኖር ደግሞ…
(በስንታየሁ ግርማ) የ2015 የፈረንጆቹ ዓመት ለአርሴናል ደጋፊዎች እጅግ አስደሳች ነበር ፡፡ እኔ ለእግር ኳስ የተለየ ፍቅር አለኝ ፡፡ ዘመኑ የግሎባላይዜሽን…
ወዳጄ አርዓያ ጌታቸው "የሁከቱ መንስዔ..." በሚል የፃፈውን አነበብኩት፡፡ የችግሩን መንስኤ እና መፍትሄ ለማሳየት ያደረገውን ሙከራ አደንቃለሁ፡፡ ነገር ግን፣ "የወፍ በረር"…
አምስትም ሰው ይሙት አስር አሊያም 50 ይሁን 60 ባሳላፍናቸው ሳምንታት በኦሮሚያ ከተሞች በተነሳው ሁከት ህይወታቸውን ያጡት ወገኖቻችን ጉዳይ እጅግ አሳዝኖኛል፡፡…
አብዮት በልዩነት እና በተመሣሣይነት ሃይሎች መካከል ያለው ቅራኔ ተካሮ ከፍተኛ ደረጃ ሲደርስ የሚፈጠር መሰረታዊ ለውጥ ነው። የልዩነት ሃይሎች ከተለመደው፥ ከመደበኛው…
ሰሞኑን በኦሮሚያ ከተሞች የተካሔዱ ተቃውሞዎች ብዙ ነገሮችን እንድናስብ ያደረጉ ነበሩ፡፡ እንቅስቃሴው የብዙ እናቶችን ቅስም የሰበረ እና እንባ ያራጨ፣ ከምርጫ 97…
(ስዩም ተሾመ) የሀገር ብልፅግና እንዲረጋገጥ በሁሉም የሕይወት ዘርፎች ቀጣይነት ያለው እድገት እና መሻሻል ሊኖር ይገባል። ይህን ማድረግ የሚቻለው የእድገትና መሻሻል…
ስዩም ተሾመ (MBA) የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን እንደ ኦሮሚያ ክልል ብቻ ሳይሆን በሀገር-አቀፍ ደረጃ አንፃራዊ ሰላም የሰፈነበት እና ምርታማ የሆነ…