News

የጠላፊው ወንድም ከቪኦኤ እና ከሪፖርተር ጋዜጣ ጋር ያደረጉት ቃለምልልስ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላንን የጠለፈው ኃይለመድኅን አበራ ታላቅ ወንድም ዶ/ር እንዳላማው አበራ፤ ከቪኦኤው ሄኖክ ሰማእግዜር ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ የድምጽ ቅጂ እና…

10 years ago

በትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ እስካሁን የተደረሰባቸው ግቦች – በከፊል

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የካቲት 14/2006 ባካሄደው ስብሰባ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ያለፉትን ሦስት ዓመታት አፈጻጸም የመገምገም ሲሆን፤ በኢዜአ ዘገባ መሠረት ምክር ቤቱ፡-…

10 years ago

አለማየሁ አቶምሳ ከኦህዴድ አና ከኦሮሚያ የመሪነት ቦታቸው ለቀቁ

በሁሉም የልማት እና የመልካም አስተዳደር መስኮች የታቀዱትን ተግባራት ለማሳካት ኦ.ህ.ዴ.ድ የመንግሥት እና የሕዝብ አቅሞችን በማስተባበር ርብርብ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ የኦ.ህ.ዴ.ድ ሥራ…

10 years ago

ከቤኒሻንጉል ክልል ዜጎችን ያፈናቀሉ ኃላፊዎች ተባረሩ

(በታምሩ ጽጌ እና ውድነህ ዘነበ) Highlight: በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ካማሽ ዞን ያሶ ወረዳ ውስጥ ከአራት እስከ 28 ዓመታት የኖሩ የአማራ…

11 years ago

ኢትዮጵያ | በስምጥ ሸለቆ ተጨማሪ የነዳጅ ጉድጓዶች ይቆፈራሉ

በኢትዮጵያ ደቡባዊ ስምጥ ሸለቆ አካባቢ ከሚካሄደው አንድ የነዳጅ ጉድጓድ ቁፋሮ በተጨማሪ ሌሎች ሁለት የነዳጅ ጉድጓዶች እንደሚቆፈሩ ታሎው የተባለው ኩባንያ አስታወቀ፡፡…

11 years ago

የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች እንዲመለሱ ተወሰነ

(በዘሪሁን ሙሉጌታ) ባለፉት ሁለት ሳምንታት በሺህ የሚቆጠሩ የአማራ ክልል ተወላጆች ከቤንሻንጉል ክልል ተፈናቅለው በጎጃም ፍኖተሰላም አካባቢ እንዲሰፍሩ የተደረገው በስህተት መሆኑን የቤንሻንጉል…

11 years ago

የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች ተመፅዋች ሆኑ

“ከእነ ቤተሠቤ እዚህ ለመድረስ ያየሁትን ፈተና ፈጣሪ ያውቀዋል፡፡ ቤተሰቤ ከቁጥር ሳይጐድል ለአገሬ መሬት በቅቻለሁና ከእንግዲህ የፈለገው ይሁን” አሉኝ፤ ከቤኒሻንጉል ክልል…

11 years ago

የቤንሻንጉል ፕ/ት: ተፈናቃዮቹ ኦሮሞዎችም ናቸው – አጣርተን እርምጃ እንወስዳለን

ባለፈው ሳምንት አዲስ አድማስ ጋዜጣ የዘገበውና (እዚህ ብሎግ ላይም የወጣ) ዜና፤ በበቤንሻንጉል ክልል የሰፈሩ ዜጐች “ሕገወጥ” ተብለው እንደተባረሩ መዘገቡ ይታወሳል፡፡ ዜናው እንዳለው…

11 years ago

በቤንሻንጉል ክልል የሰፈሩ ዜጐች “ሕገወጥ” በሚል ተባረሩ

* በከተማው የሠሩትን ቤት መላ እስኪያሲዙና ንብረታቸውን እስኪሰበስቡ ጊዜ እንዲሰጣቸው ቢጠይቁም ‹‹ቤትና ንብረቱ የሚገባው ለወረዳው ነው›› በሚል ወረዳውን ለቀው እንዲወጡ [መገደዳቸው]....…

11 years ago

ህወሃት፣ ብአዴን፣ ኦህዴድና ደኢህዴን አመራሮቻቸውን መረጡ

ባለፉት ቀናት መቀሌ ፣ ባህር ዳር ፣ ሃዋሳ እና አዳማ ከተሞች ላይ ጉባኤያቸውን ሲያካሂዱ የሰነበቱት የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ሊቀ መንበሮቻቸውን…

11 years ago