በመጪው የካቲት ከሚከበረውን የህወሓት 40ኛ አመት የልደት በዓል ይከበራል፡፡
ከበዐሉ አከባበር ዝግጅት አንዱ የሆነው፤ ከትጥቅ ትግሉን ዋነኛ ሥፍራዎች የተወሰኑት – ደደቢት፣ ሽረ 603ኛ ኮር የተሸፈበት ቦታ፣ ደጀና እና ሀገረ-ሰላም – ከታህሳስ 13 -16 ቀን 2007 በታዋቂ አርቲስቶች እና ጋዜጠኞች እንዲጎበኙ ተደርጓል፡፡
በጉብኝቱ ተሳታፊ የነበሩት ዳንኤል ብርሃነ እና ፋኑኤል ክንፉ ከኢቢሲ(ኢቲቪ) የሚዲያ ዳሰሳ ፕሮግራም አዘጋጅ ታደሰ ሚዛን ጋር ጋር በዚህ ሳምንት (ታህሳስ 22-2007) ቆይታ አድርገው ነበር፡፡
የውይይቱን ቪዲዮ ከታች ይመልከቱ፡፡
ከጉብኝቱ ጋር የተያያዙ ሌሎች ዜናዎችን እና የድምጽ/ቪዲዮ ሰነዶችን ለማግኘት ይህን ይጫኑ፡፡
– – – – – – – –
***********