(ባሃሩ ይድነቃቸው)
ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አመቺነት የአባይ ወንዝን ተፈጥሯዊ አቅጣጫ የማስቀየር ስራ ሲከናወን ቆይቷል ።
ይህ ስራ ተጠናቆ ዛሬ ወንዙ በይፋ ተፈጥሯዊ አቅጣጫውን ቀይሯል ።
የወንዙን ተፈጥሯዊ አቅጣጫ የማስቀየሩን ተግባር ይፋ ለማድረግ በተዘጋጀ ስነ ሰርዓት ላይም የተገኙት የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የትምህርት ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እለቱ አባይን በፈለግንበት መስመር የምናስኬድበት ቀን ብለዋል ።
“ስር በሰደደ ድህነታችን ምክንያት በፈለግነው ሳይሆን እሱ ባሰኘው መንገድ ሲፈስ ቆይቷል” ያሉት አቶ ደመቀ ፥ “አሁን አባይን በመዳፋችን ውስጥ እንዲገባ አድርገናል” ነው ያሉት ።
አባይ እጣ ፈንታው በእጃችን እንዲሆንና በታሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ እኛ በመራንበት እንዲጓዝ ማድረጋችን የኢትዮጵያንና የአፍሪካን ህዳሴ የሚያመላክት መሆኑንም ተናግረዋል ።
እንደ አቶ ደመቀ ንግግር እለቱም ከግንቦት 20 ጋር መገናኘቱም ልዩ ትርጉም ያለው ይሆናል ።
በዚህ ታሪካዊ እለት ከአገሪቱ ማህፀን ፈልቆ ኢትዮጵያን የበይ ተመልካች ያደረገው አባይ በኢትዮጵያ መዳፍ ላይ መውደቁ እለቱን የድርብርብ ታሪክ ባለቤት ያደርገዋልም ነው ያሉት ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት ፥ የዚህ ታላቅ ፕሮጀክት ጠንሳሽ አቶ መለስ ዜናዊ የተሰዉለት ዓላማ የጠራ መሆኑንና የመላውን ህዝብ ድጋፍ ማግኘቱንም ያረጋገጠም ሆኗል ።
አገራዊው ደስታ ሙሉ የሚሆነው ግድቡ ስራ ሲጀመር በመሆኑም ህዝቡ ድጋፉን እንዲቀጥል ጠይቀዋል ።
በግድቡ ግንባታ ሂደት አራት አበይት ክንውኖች አሉ ያሉት የኢፌዴሪ የውሃና ኤኔርጂ ሚኒስትር አቶ ዓለማየሁ የተገኑ ደግሞ ፥ ዛሬም በይፋ የተከናወነው የወንዙን ተፈጥሯዊ አቅጣጫ የማስቀየር ስራ አንዱ ነው ብለዋል ።
የወንዙ ተፈጥሯዊ አቅጣጫ መቀየር የአይችሉም አመለካከትን በከፍተኛ ደረጃ የሚያከስምና ኢትዮጵያ ወንዙን ማልማት እንደምትችል የሚያሳይም ነው።
አቅጣጫውን ማስቀየር ለምን አስፈለገ ?
ወንዙ የሚገኘው ግድቡ በሚገነባው መሃል ላይ ሲሆን ፥ ወንዙ እየፈሰሰ ግድቡን መገንባት የማይቻል በመሆኑ ነው ተፈጥሯዊ አቅጣጫውን ማስቀየር ያስፈለገው ።
አቅጣጫ የማስቀየሩ ስራ በግንብታው ሂደት አስቸጋሪ ስራ መሆኑን የሚናገሩት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ምህረት ደበበ ፥ ስራውም እጅግ ከፍተኛ ጥረት ውጤት መሆኑን አመልክተዋል ።
የግድቡ ፕሮጀክት ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ በበኩላቸው ፥ የወንዙን አቅጣጫ የማስቀየሩ ስራ ከተያዘለት ጊዜ በሁለት ሳምንት ቀደም ብሎ መጠናቀቁን በመጠቆም ይህ ስራዎች ከተያዘላቸው ጊዜ ቀደም ብለው በፍጥነት እየተከናወኑ መሆናቸውን እንደሚያሳይ ነው ያመለከቱት ።
በአሁኑ ወቅትም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 21 በመቶ መጠናቀቁ ተመልክቷል ።
*************
Source: Fana – May 28, 2013, titled “አባይ ተፈጥሯዊ አቅጣጫውን ቀየረ”.
Dear Solomon, the resources in our boundaries belong to us. So, why we have to negotiate for our own resources?
Do you know what the Turkey’s government says in the same subject? The Oil in Saudi belongs to Saudis, the same way the water in Turkey belongs to Turkeys!
What international law? There was an international law or agreement to control Africans and their resources. Did you or your fathers obey for that?
Before you commenting please read a little bit. All the countries I mentioned above the rivers in question are border crossing. Therefore, it is about standing for your people interest or not! Let me tell you one fact, most international laws if exist any in this regard countries who have the power intended to use it for their interest as colonial era.
I have been studying this for the last six years, and I traveled to some of those countries including many parts Ethiopia. I know how my people are suffering,especially, people in Bore a killing each other due to water shortage. I also know brothers in Cairo getting our water without cost to wash their streets, so do tell me to read first.
Praise the LOrd Ethiopia now start walking to Victory!
Poor thinking!!! do not write something which is unpractical. Read first international laws on boarder crossing rivers. Acknowledging the right of Egypt to use the water and negotiating for our fair quota is the best approach that must be the firm stand of Ethiopia.
Here is one of Egyptians wrote in http://www.almasryalyoum.com/node/1789536
اتبع الرئيس مبارك سياسة العصا والجزرة مع دول حوض النيل خاصة اثيوبيا . فمن جهة كان يعرض عليهم التعاون الاقتصادي واستيراد منتجاتهم بكثرة ” اللحوم الاثيوبية مثلا ” وفي نفس الوقت تنفيذ الشركات المصرية لمشروعات للري في هذه البلاد تتيح لهم الاستفادة من مياه الأمطار – لمن لا يعلم مياه الأمطار التي تهطل على دول حوض النيل تعادل عشرين ضعف مياه نهر النيل تقريبا لا يستفاد منها بسبب نقص تمويل مشروعات الري – . وفي نفس الوقت ارتبطت مصر بعلاقات سرية وثيقة مع حركات المعارضة والمتمردين في دول منابع النيل مثل جيش الرب الأوغندي والحركة الانفصالية في اريتريا التي نجحت في فصل اريتريا عن اثيوبيا ووصل الأمر أن أنشأت مصر حركة شباب المجاهدين الصومالية التي كانت تعلن الجهاد على اثيوبيا كلما حاولت اثيوبيا العبث في مياه النيل .
بهذه السياسة نجح الرئيس مبارك في الحفاظ على توازن العلاقات لسنوات مع التهديد برد فعل عنيف في حال المساس بحصة مصر . الحقيقة أن هذه الشعوب لا تعادي مصر ولكن حكوماتها تتخذ هذه الخطوات مدفوعة من الصهاينة للضغط على مصر
In English:
President Mubarak pursued a policy of carrot and stick with the Nile Basin countries, especially Ethiopia.
On the one hand was offering them for Economic Cooperation and import their products heavily “meat Ethiopian example,” At the same time the implementation of the Egyptian companies to irrigation projects in this country allows them to take advantage of rain water – those who do not know the rainwater that falls on the Nile Basin countries, equivalent to twenty times the Nile water almost underutilized due to lack of finance irrigation projects -.
At the same time associated with Egypt relations secret document with opposition movements and rebels in the countries of the Nile sources such as the Lord’s Resistance Army of Uganda and the separatist movement in Eritrea, which has succeeded in separating Eritrea from Ethiopia and it came to Egypt established the Young Mujahideen Movement in Somalia, which was declared jihad against Ethiopia whenever you try to Ethiopia tampering in the waters of the Nile.
This policy of President Mubarak succeeded in maintaining the balance of relations for years with the threat of a violent reaction in the event of compromising Egypt share. The fact that these people are not hostile to Egypt, but their governments take these steps driven by the Zionists to put pressure on Egypt
ደስ የሚያሰኝ መልካም ዜና፤ በዚህ መልካም ተግባር የምሳተፉ ሁላችሁምም ልትመሰገኑ ይገባል፥፥
በሌላ መኩል ከውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ኣቶ ብርሃነ ገ ክርስቶስ ሰጡት ተብሎ በግብጽ ጋዜጦች ላይ የውጣው መግለጫ የእኛን ተፈጥሮኣዊ ሃብት ለግብጽ ባለቤትነት የሚፈርድ ስለወነ ሊታረም ይገባል። ዘገባውም አንዲ ይላል ““The dam will not affect Egypt’s quota of Nile water in the least,” & “We do not claim that the Nile River, with 84 percent of its water originating in Ethiopia, belongs to us alone. We understand Egypt’s interests.” Christos said”
http://www.egyptindependent.com/news/ethiopian-fm-we-are-doing-egypt-no-harm
Our government must not acknowledge the existence of the so called “የግብጽ ኮታ”. እኛ ከግብጽ የነደዻጅ ሃብት ኮታ እንደሌለን ሁሉ አነሱም ከእኛ የውሃ ሃብት ኮታ መጠየቅ ኣይችሉም።
መንግስታችን የኤልትሪክ ሃይል ለጎረበቶቻችን ለመሸጥ ማሰቡ መልካም ቢሆንም፥ አንደሌሴቶ፤ማሌዢያ፤ካናዳ(የኮሎሚያ ወንዝ)፤ ቱርክ ለውሃችን አንደሌላው የተፈጥሮ ሃብት ክፍያ ለማስከፈል አቅድ ማውጣትና ተነሻሽነት ሊኖረው ይገባል።
የህዝባችን የኑሮ ደረጃ ሲሻሻል ኤልትሪክ ሃይል ፍጆታችን በኣጭር ጊዜ ውስጥ ከኣስር እጥፍ በላይ ሊያድግ ስለሚችል፥ የኤልትሪክ ሃይል export ማድረግ በረጅም ጊዜ ውስጥ ኣስተማማኝ የውጭ ምንዛሪ ማግኛ ሊሆን ኣይችልም። ምክንያቱም ኣብዛኛው ለኣገር ውስጥ ፍጆታ ሊውል ስለሚችል።
ወደፊት ኣቅም ሲኖረን ቻይና ደምታደርገው እኛም የኣባይን ውሃ ወደ ኣፋር፤ቦረና ሶማሌ ክልል ኣስተላልፈ የህዝባችን ኖሮ የበለጠ ሊሻሻል ስለሚችል፥፥ በውሃ ሃብታችን ላይ “የግብጽ ኮታ” በሚል ኣንዳችም ስምምነት ልናደርግ ኣይገባም።
Its great