AEUP breakaway faction | ከመኢአድ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ

image

ይህ መግለጫ በኢትዮቻናል ጋዜጣ ረቡዕ እትም ታትሞ የወጣ ነው፡፡

እንደ አዲስነገርኦንላይን ዘገባ ከሆነ ይህ “የመኢአድ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ” የቀድሞ የመኢአድ ሕዝብ ግንኙነት ሐላፊ የነበሩት ወይዘሮ መሶበወርቅ ቅጣው ጨምሮ ዐሥራ ሦስት አባላት ያሉት ቡድን ሲሆን፤ ኢንጅነር ሀይሉ ሻውል በድጋሚ በተመረጡበት የአይቤክስ ሆቴል በር ላይ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡

more recommended stories