DanielBerhane

UDJ/Andinet| ፓርቲው እስከ2004 የረባ አባል አልነበረውም [አኩርፈው የወጡ ከፍተኛ አመራር]

ጠንካራና ትልቅ ተቃዋሚ እየተባለ የሚሞካሳሸው ‹አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ› ታችኛው መዋቅሩ ‹የለም› ሊባል በሚችል ደረጃ እንደሚገኝ አንድ ከፍተኛ አመራር ጠቆሙ፡፡…

11 years ago

መለስ ‘ለሌሎች ሕይወት ሳስቶ ራሱን ሊያጠፋ ነበር’ – ስዩም መስፍን

(ሰለሞን በቀለ) ላለፉት 40 ዓመታት አብረው ቆይተዋል፡፡ ከሰኔ 1964 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እንደ ወንድምም፣ እንደ ስራ ባልደረባም፣ እንደ…

11 years ago

‘ለመዝናናት እንዳልተፈጠረ መለስ ያውቃል’ – በረከት ስምዖን

(ስመኝ ግዛው) «ሁሌም ስለመለስ ሳስብ የተለየ ነገር መስሎ የሚሰማኝ ተማሪነቱ ነው» የሚሉት ከነባር ታጋዮች አንዱ የሆኑትና በኋላም ከአቶ መለስ ዜናዊ…

11 years ago

ፓርቲዎች የተመደበላቸውን ሚዲያ በሚገባ አልተጠቀሙም | Fana

ለአንድ ወር ያህል በተካሄደው የምረጡኝ የመገናኛ ብዙኃን ቅስቀሳ ፣ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ፣ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችና አጋር ድርጅቶች በተመደበላቸው የአየር…

11 years ago

የመለስ ዜናዊ ፋውንዴሽን ጉባዔ ውሎ | ጋዜጦች እንደዘገቡት

 ሰምሓል መለስ ዜናዊ፡- “አሰራሩ እኔ አልገባኝም።....ፋውንዴሽኑ የአስተሳሰብ ምንጭ ይሆናል ብለን ነው ያሰብነው።... በፋውንዴሽኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ብቻ ሳይሆን የተወከለው መለስ በአፍሪካና በዓለም…

11 years ago

ኢትዮጵያ | በስምጥ ሸለቆ ተጨማሪ የነዳጅ ጉድጓዶች ይቆፈራሉ

በኢትዮጵያ ደቡባዊ ስምጥ ሸለቆ አካባቢ ከሚካሄደው አንድ የነዳጅ ጉድጓድ ቁፋሮ በተጨማሪ ሌሎች ሁለት የነዳጅ ጉድጓዶች እንደሚቆፈሩ ታሎው የተባለው ኩባንያ አስታወቀ፡፡…

11 years ago

የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች ተመፅዋች ሆኑ

“ከእነ ቤተሠቤ እዚህ ለመድረስ ያየሁትን ፈተና ፈጣሪ ያውቀዋል፡፡ ቤተሰቤ ከቁጥር ሳይጐድል ለአገሬ መሬት በቅቻለሁና ከእንግዲህ የፈለገው ይሁን” አሉኝ፤ ከቤኒሻንጉል ክልል…

11 years ago

የቤንሻንጉል ፕ/ት: ተፈናቃዮቹ ኦሮሞዎችም ናቸው – አጣርተን እርምጃ እንወስዳለን

ባለፈው ሳምንት አዲስ አድማስ ጋዜጣ የዘገበውና (እዚህ ብሎግ ላይም የወጣ) ዜና፤ በበቤንሻንጉል ክልል የሰፈሩ ዜጐች “ሕገወጥ” ተብለው እንደተባረሩ መዘገቡ ይታወሳል፡፡ ዜናው እንዳለው…

11 years ago

በቤንሻንጉል ክልል የሰፈሩ ዜጐች “ሕገወጥ” በሚል ተባረሩ

* በከተማው የሠሩትን ቤት መላ እስኪያሲዙና ንብረታቸውን እስኪሰበስቡ ጊዜ እንዲሰጣቸው ቢጠይቁም ‹‹ቤትና ንብረቱ የሚገባው ለወረዳው ነው›› በሚል ወረዳውን ለቀው እንዲወጡ [መገደዳቸው]....…

11 years ago

መጅሊሱ እንዴት ሰነበተ? (Teshome Kemal)

መጅሊሱ በአዲስ መልክ ከተመረጠ ጥቂት ወራትን አስቆጥሯል፡፡ መጅሊሱ ሕዝበ ሙስሊሙን እንዲያገለግል፣ እንዲያረጋጋ፣ ወደተሻለ አቅጣጫም እንዲመራ፣ በመካከሉ ያሉ አለመግባባቶችን ለመቀነስ ብሎም…

11 years ago