ጠንካራና ትልቅ ተቃዋሚ እየተባለ የሚሞካሳሸው ‹አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ› ታችኛው መዋቅሩ ‹የለም› ሊባል በሚችል ደረጃ እንደሚገኝ አንድ ከፍተኛ አመራር ጠቆሙ፡፡…
(ሰለሞን በቀለ) ላለፉት 40 ዓመታት አብረው ቆይተዋል፡፡ ከሰኔ 1964 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እንደ ወንድምም፣ እንደ ስራ ባልደረባም፣ እንደ…
(ስመኝ ግዛው) «ሁሌም ስለመለስ ሳስብ የተለየ ነገር መስሎ የሚሰማኝ ተማሪነቱ ነው» የሚሉት ከነባር ታጋዮች አንዱ የሆኑትና በኋላም ከአቶ መለስ ዜናዊ…
ለአንድ ወር ያህል በተካሄደው የምረጡኝ የመገናኛ ብዙኃን ቅስቀሳ ፣ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ፣ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችና አጋር ድርጅቶች በተመደበላቸው የአየር…
ሰምሓል መለስ ዜናዊ፡- “አሰራሩ እኔ አልገባኝም።....ፋውንዴሽኑ የአስተሳሰብ ምንጭ ይሆናል ብለን ነው ያሰብነው።... በፋውንዴሽኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ብቻ ሳይሆን የተወከለው መለስ በአፍሪካና በዓለም…
በኢትዮጵያ ደቡባዊ ስምጥ ሸለቆ አካባቢ ከሚካሄደው አንድ የነዳጅ ጉድጓድ ቁፋሮ በተጨማሪ ሌሎች ሁለት የነዳጅ ጉድጓዶች እንደሚቆፈሩ ታሎው የተባለው ኩባንያ አስታወቀ፡፡…
“ከእነ ቤተሠቤ እዚህ ለመድረስ ያየሁትን ፈተና ፈጣሪ ያውቀዋል፡፡ ቤተሰቤ ከቁጥር ሳይጐድል ለአገሬ መሬት በቅቻለሁና ከእንግዲህ የፈለገው ይሁን” አሉኝ፤ ከቤኒሻንጉል ክልል…
ባለፈው ሳምንት አዲስ አድማስ ጋዜጣ የዘገበውና (እዚህ ብሎግ ላይም የወጣ) ዜና፤ በበቤንሻንጉል ክልል የሰፈሩ ዜጐች “ሕገወጥ” ተብለው እንደተባረሩ መዘገቡ ይታወሳል፡፡ ዜናው እንዳለው…
* በከተማው የሠሩትን ቤት መላ እስኪያሲዙና ንብረታቸውን እስኪሰበስቡ ጊዜ እንዲሰጣቸው ቢጠይቁም ‹‹ቤትና ንብረቱ የሚገባው ለወረዳው ነው›› በሚል ወረዳውን ለቀው እንዲወጡ [መገደዳቸው]....…
መጅሊሱ በአዲስ መልክ ከተመረጠ ጥቂት ወራትን አስቆጥሯል፡፡ መጅሊሱ ሕዝበ ሙስሊሙን እንዲያገለግል፣ እንዲያረጋጋ፣ ወደተሻለ አቅጣጫም እንዲመራ፣ በመካከሉ ያሉ አለመግባባቶችን ለመቀነስ ብሎም…