ለዓመታት ሲጠና ነበር የተባለለት ‹‹ማስተር ፕላን›› ወይም ‹‹የአዲስ አበባና ዙሪያዋ የኦሮሚያ ክልል ልዩ ዞን የተቀናጀ የጋራ ልማት ፕላን›› በቅርቡ ከፍተኛ ውዝግብ…
(በፍሬው አበበ) ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት እንዲሁም የኦህዴድ ሥራ አስፈፃሚ አባል ነበሩ። ከመንግሥታዊ ሥልጣናቸው ከለቀቁ በኋላም በግል ተወዳድረው…
በአዲስ አበባና በዙሪያው የሚገኘውን የኦሮሚያ ልዩ ዞንን በልማት ለማስተሳሰር የተነደፈውን የተቀናጀ የልማት ማስተር ፕላን በተያያዘ፤ በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ የከፍተኛ የትምህርት…
(በዘሪሁን ሙሉጌታ) የአዲስ አበባ የተቀናጀ ማስተር ፕላን ተግባራዊ በሚሆንበት ጉዳይ ላይ ውይይት እየተካሄደ ባለበት በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባ ወደ ኦሮምያ…
ከመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት በኦሮሚያ ክልል አንዳንድ ዩንቨርስቲዎች በተፈጠረ ግርግር በህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ ላለፉት…
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ (ኦፌኮ) ባለፈው ዕሁድ አዲስ አበባ ላይ በጠራው ህዝባዊ ስብስባ የአዲስ አበባ ከተማን እና አቅራቢያ የኦሮሚያ ክልል ከተሞችን…
(አበባየሁ ገበያው እና አለማየሁ አንበሴ) አዲስ አበባንና የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከተሞችን በልማት ለማስተሳሰር ላለፉት ሁለት ዓመታት ጥናት ሲካሄድ የቆየ ሲሆን፤…
ከአስር ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የአዲስ አበባ አዳማ የፈጣን መንገድ ግንባታ ተጠናቀቀ። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን እንዳስታወቀው፥ ከ10 ነጥብ 3…
(ባሃሩ ይድነቃቸው) ወ/ሮ አስቴር ማሞ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማእረግ የመልካም አስተዳደር ሪፎርም ክላስተር አስተባባሪና የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ። የወይዘሮ…