ዶ/ር አምላኩ አስረስ በጥረት ኮርፖሬት፣ ተስፋየ ጌታቸው በብአዴን ጽ/ቤት ሀላፊነት ተሾሙ

ተስፋየ ጌታቸው የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽ/ቤት ሀላፊ፤ ዶክተር አምላኩ አስረስ የጥረት ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው ተሹመዋል፡፡

የብአዴን ማዕከላዊ ጽ/ቤት ሀላፊ በመሆን የተሾሙት ተስፋየ ጌታቸው በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሀላፊ ነበሩ ፡፡

የጥረት ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው የተሾሙት ዶክተር አምላኩ አስረስ ደግሞ የአመልድ ዋና ዳይሬክተር ሆነው በመስራት ላይ ነበሩ።

******

Daniel Berhane

more recommended stories