(Daniel Berhane)
ከትላንት ወዲያ ነው ዕለተዓርብ፤ አንጋፋው የኢሕአዴግ ታጋይ እና የቀድሞ አመራር አቦይ ስብሓት ነጋ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኝ የስታርባክስ(Starbucks) ካፍቴሪያ ጋዜጣ እያነበቡና ቡና እየጠጡ ነበር፡፡
ድንገት ሳዲቅ አሕመድ የሚባል አክራሪ ወሀቢያ መጣና አምባረቀባቸው፡፡ ‹‹እኔ ኩሩ አሜሪካዊ ነኝ›› ሲል ደነፋ – ለሥራ ጉዳይ በሰው ሀገር ባሉት ኩሩው ኢትዮጲያዊ ስብሓት ላይ፡፡
‹‹29ኙ ተከሳቾች ይፈቱ›› ሲልም ለሁሉም ሰው በሚሰማ ድምጽ ተናገረ፡፡ የሳዲቅን አጀንዳ ለመረዳት ከ29ኙ ተከሳሾች አንዷ ከሳውዲ ኤምባሲ 50000 ብር ተቀብላ ስትወጣ እጅ ከፍንጅ የተያዘችው ሀቢባ መሐመድ እንዳለችበት ማስታወስ ብቻ ይበቃል፡፡
ሳዲቅ ጩኸቱን ቀጥሏል፤
ስድስት ሚሊየን አይሁዶች የተጨፈጨፉበትን ክስተት(Holocaust) እንደጀብዱ በጋዜጣው እንዲስተጋባ ሲያደርግ የነበረውን ግለሰብ ደግፎም ‹‹ጀግናው እስክንድር ነጋ ይፈታ›› ሲልም ጮኸ፡፡
አቦይ በልባቸው ‹‹ድሮንስ ከሳውዲ ቀላጤ ምን ይጠበቃል?›› ሳይሉ አልቀረም፡፡
ለማንኛውም አቦይ ቡናቸውን ጨረሱ – የጋዜጣ ንባባቸውንም፡፡ ሒሳባቸውን ከፍለው ወደመኪናቸው ጉዞ ጀመሩ፡፡ ሳዲቅ ይጮኻል ከሥር ከሥር እየተከተለ፡
ቀጠለናም ‹‹ድምፃችን ይሰማ›› ሲል ጮኸ፡፡ አሄሄ! እውን ድምጹን ለማሰማት ፈልጎ ከነበር አጠገባቸው ሄዶ መወያየት ይችል ነበር፡፡ የአቦይ በዝምታ ቡናቸውንና ጋዜጣቸውን ጨርሰው መሄድ፣ መልስ መስጠት ስላልፈለጉ አይመስልም፡፡ ምክንያቱም ብቻቸውን ቡና እየጠጡ ባሉበት ቦታ ቀርቶ አዲስ አበባ ያለው ጽሕፈት ቤታቸው እንኳን ከቀበሌ ሊቀመንበር ቢሮ የበለጠ ተደራሽ(accessible) መሆኑን መስቀል አደባባይ አካባቢ ያለ ሱቅ በደረቴ የሚመሠክረው ነው፡፡
ሳዲቅ አጀንዳው ሌላ ነው፤ ባለፈው ዓመት ጠ/ሚኒስተር መለስ ዜናዊን ስብሰባ ላይ የረበሸውን
የአበበ ገላውን ‹‹ሪከርድ›› መስበር፡፡ ልክ እንደአበበ ገላው ሳዲቅ አሕመድም የዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ደቀመዝሙር ነውና፡፡
መለስ አበበ ገላውን ንቆ በዝምታ እንዳለፈውና የራሱን ንግግር ያለቅንጣት መደናቀፍ እንዳጠናቀቀው ሁሉ፤ አቦይ ስብሓትም ለሳዲቅ ቅንጣት ግዜ ሳያባክኑ ቡናቸውንና ጋዜጣቸውን ጨርሰው ወደመኪናቸው ሄዱ፡፡
ይኼ ግን ለሳዲቅ አደጋ ነው፡፡ ብርሀኑ ነጋ ሊቆጣ ይችላልና፡፡
ስለሆነም ልክ አበበ ገላው ‹‹የመለስ ጠባቂዎች ተቆጡኝ፣ ዛቱብኝ›› እንዳለው ዓይነት ታሪክ ያስፈልገዋል፡፡ ስለሆነም ከአቦይ ሹፌር ጋር እንካ ስላንቲያ ለመግጠም ሞከረ፡፡ ለወሬ የሚበቃ ነገር ግን አላገኘም፡፡
የሚገርመው ነገር ግን ከዚህ ሁሉ የከሸፈ ሙከራ በኋላ ሳዲቅ አሕመድ በኢትዮጲውያን ሙስሊሞች ስም የሚነግዱ የዲያስፖራ ራዲዮዎች ላይ ቀርቦ የተናገረው ነው፡፡ አሳጥሬ ሳቀርበው፡- ስብሓት ነጋ ንቀውናል ደፍረውናል፤ እንዴት ‹‹በሾቀ››መኪና ያለአጃቢ በዋሽንግተን ይንቀሳቀሳሉ ሲል ተናገረ፡፡
አንዳንድ ታዛቢዎች ‹‹ሳዲቅ ተምታታበት እንዴ? ዋሽንግንተን እኮ አፍጋኒስታን አይደለም፤ የኢትዮጲያ ዲያስፖራም ታሊባን አይደለም›› ብለዋል፡፡
እኔ ግን ከነሐጂ ነጂብ እና ከነዶ/ር ብርሀኑ የሚውለው እሱ ስለሆነ የበለጠ ያውቃል ባይ ነኝ፡፡
ሳዲቅ ሌላም ታሪክ አለው፡፡ አቦይ ‹‹ሙስሊም›› የሚባል ቃል ሲሰሙ ይደነግጣሉም ብሏል፡፡ አዬ! ዶሮ ብታልም ጥሬዋን አሉ፡፡ Ethio-American Muslim Ad-Hoc committee የሚባለውን የይስሙላ ኮሚቴ ሲያቋቁም ለሳውዲዎች ቃል የገባላቸው ይሄን ነበር እንዴ? ልክ እንደአሜሪካ ‹‹ሙስሊም›› የሚባል ቃል ሲሰሙ የሚደነግጡ ሰዎች ያሉባት ኢትዮጲያውያን መፍጠር፡፡
ያም ሆነ ይህ ቀጣዩን መተንበይ አይከብደንም፤ ልክ አበበ ገላው የመለስ ስብሰባ ላይ ካጓራ በኋላ ሲያትል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲን ሄዶ ‹‹ገብርኤል በሕልም አዞኝ ነው›› ብሎ ገንዘብ እንደተዋጣለት፤ ሳዲቅም ከሰሞኑ ከአንድ የዲያስፖራ አክራሪዎች መስጊድ ሄዶ ‹‹አብዱል ወሐብ አዞኝ – ጂሀድ ፈጽሜያለሁና ብር ስጡኝ›› ማለቱ አይቀርም፡፡
የተለመደውን አገላለጽ ልጠቀምና፡- ‹‹ስልቻ ቀልቀሎ፣ ቀልቀሎም ስልቻ››
—–
(ማስታወሻ፡- ነገርን ነገር ያነሳዋል እንዲሉ – በእስልምና ስም በሚነግዱ አክራሪዎች እና በቀኝ አክራሪ ጽንፈኞች መሀል ስላለው ጋብቻ በቀጣይ ሳምንታት የማቀርበው ይሆናል)
it is obvious that sebehat nega is a historical criminal,we will see in the future when justice came to the country.pls….pls….pls those tplf racist ideologists try to be free from these CANCER if not it will not be good for you and for the history of the country
those who are ignorant they are not only misfortunate but also they are also disqualified. you (the followers of the so called Dr birhanu) will not have moral strength to speak,even to give comment on aboy. let me tell u sth “wushochu yichohalu ene aboy guzachew ketlewal”.
Weregna belut werema amelachew aydel ende tegbar akatachew enji af bicha mn yiseral aboy sibhat gn adenkachewalew
Dani keep the good work!
You fool Jegnaw aka coward, You are the worst idiot kid ever!
SHAME ON YOU!
sibahat is a moron alcoholic who speaks like a borko let alone a political leader or elder statesman.he loves nothing bat adwa and himself.he sleeps with teenage girls.he always sleeps with dirty whores.he is a millionaire mafia cadre by corraption.he hates any one from shire or tembien(the real heroes of tigrai) becase he is afraid of them.Ye tela negadye lij.he is from that rocky thorny town which is also the birth place of frog face bald man evil tyrant known as meles.they will together rot in hell.
you idiot! after all you do not have the right to insult people.shame on you! daniel has the right to write what he feels to write,period! you better go kiss ur mother’s pussy.
aboy is very busy and hard working for his country day and night. The kuru america has not job he is yegodana durye lemen yedenkenale sera yefeta ena tesfa yekorete sewe newe so bezu aydenkem. eschew yezegute eko gemelwa megazewan eyketelech mehonu and always weshoch endmechu newe so mene yedenkale!!
As a 71 years old man, and as a higher official ,Aboy Sibhat did not rebuke his driver while the driver was cursing. This by itself reveal that Aboy Sibhat is worse than the driver. (Imagine if you are a respected and loved man nobody beside you say a bad word at all).
what a special analysis is this well done Dani 10Q keep it up!
ምናለበት እንደሞኝ የሰዉ ሃገር ባንጠራ? አሁን ሣዉዲን እና ግብጽን ምን አመጣዉ እዚህ ዉስጥ? በተለይም በ እንግሊዝኛ ሃሳብ የምትሰጡ ሰዎች ያለ አግባብ የሰዉ ሃገር ስም እየጠራችሁ ለሃገራችን ጠላት አትግዙ። እንዲሁ የሚጠሉን መች አነሰና ነዉ? ሙያ በልብ እንደሚባለዉ ቢሆን ይሻላል። እንዚህ ሀገሮች ህብታም ስለሆኑ ዲፕሎማሲት መሆን ያሻል። በተልይ ለገዢዉ ፓርቲ የምትጠጉ ሰዎች ምላሳችሁን ሰብሰብ አድርጉ – የሃገሪትዋን አቓም ጭምር ስለምትናገሩ።
That is ok You can hate EPRDF or what so ever it is even your life. But what is important is knowing that such democracy is just brought through the straggle of the people ,nations and nationalities of Ethiopia led by EPRDF to love or to hate as ur option not mandatory. (Like wise we love EPRDF as our option ) we are freeeeeeeeeeeeeeee and the exampleries of freedom in the world
Meles’ death is not because of Abebe but ……. the developemental work ever design,plan and implement through out his life. While u are barking out side ur country so as to support the barking dogs like Brhanu the so called doctor.
That is right Guy
አትዋሽ!
አቦይ ምንም እንዳልተናገሩ ራሱ ሳዲቅ በቢቢኤን ራዲዮ ላይ አረጋግጧል፡፡
#Ethiopia:- የዲያስፖራ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች ጉድ አያልቅ መቼም!
‹‹አቦይ ስብሓት ነጋ በአሜሪካ ፖሊስ እየታደኑ ነው፤ አፋልጉን›› የሚል ዜና ከቅዳሜ ጀምሮ እንደጉድ እየተቀባበሉ በየዌብሳይቱና በየፌስቡክ እያስነበቡን ይገኛሉ፡፡(አቦይ ታስረዋል ያሉም አሉ መሰለኝ)
ተራ ወሬ መሆኑን መገመት ባያዳግተንም፣ ለማንኛውም በሚል እሳቸውን በስልክ በማግኘት ሀሰትነቱን አረጋግጠናል፡፡
አቦይ ሥራቸውን በፕሮግራማቸው መሠረት እየፈፀሙ ነው – የትላንት ማታን ስኬታማ ስብሰባ ጨምሮ፡፡
እንዲያውም አቦይ የገረማቸው አርብ ለታ ዋሽንግተን መንገድ ላይ ሲጮህባቸው ስለነበረው ስለሳዲቅ አሕመድ መሰማቱ ነው፡፡
‹‹እንዴ…ይቺኮ ትንሽ ነገር ነች፣ የመንገድ ላይ ገጠመኝ፣…. ይህቺም ጀብዱ ሆና በቁምነገር በቪዲዮ እየታየች ነው?›› ነበር ምላሻቸው፡፡
አቦይ አላወቁም፡፡ ቪዲዮ ለዐብይ የትግል ክንዋኔዎች የሚውልበት ዘመን አልፎ – ኢንተርኔቱን የውሾችና የድመቶች ቪዲዮ ከሞላው ሰነበተ፡፡
—————–
Sadik has not authority as well as mentality to change the democratic government of Ethiopia.so that,he may try by power and force but he could not.He is supporter of the jehadist who disturb the world.
Ene bnor sadikn kezih alem gelagyew wehni beweredkugn yhe wsha be bado meda yemichoh zeregn asteseseb yelew aboy sbhat g n b esat yetefetenu werk nachew ena yanten yetm yematders chuhet kekub alkoterwatm endante aynet poletikegna yemuslim tekorkari negn malet ejg asafari ena askeyami drgit new. aboy sbhat g n bherawi gegnachn nachew yhe demo yante chuhet aykeyrewm.jegnnet bereha wetew new yhn kbr yetegonatsefut america honew aydelem wsha
ስብሃት ነጋ ወንጀል ፈፀሙ፤ በአሁን ሰአት በፖሊስ እየታደኑ ነው – ከኢየሩሳሌም አረአያ
አቦይ ‹‹ሙስሊም›› የሚባል ቃል ሲሰሙ ይደነግጣሉም ብሏል:: ይሄ ኩሩ አሜሪካዊ ብዙ ሙስሊሞች የስብሀት ጉዋዶች መኖራቸው አያውቅም? ከጀግናው ኢ/ማ/ሜ/ጀ ሳሞራ የኑስ ጀምሮ……..
Please ወንድማችን ዳንኤል በዚህ በዘመነ ዘመን እጅ እጅ የሚል ቀደዳህን ለራስህ ስማው። ሙሉ የተቀረፀውን ያየኸው አይመስልም ( vidio) ቀድመህ ብታየው ግን “ኩሩ” ያልካቸው “ትልቁ” ሰውዬ ኢትዬጲያዊ ወንድማቸው እየተከተለ ጥያቄ ሲጠይቃቸው “ዞር በል ውሻ” ሲሉት ትሰማ ነበር።ህሊና እንደማንኛውም ሰው ይኖርሀል ግን በጥቁር ብርድ ልብስ ተሸፍኖል ወንድማችን ብርድ ልብሱን መግፈፍ ያንተ ፈንታ ነዉ። ግን የምር እውነት ማንን ገደለ።
እንዲህ ዓይነት ባለጌ ሰው እንዴት ተደርጎ ነው ኩሩ አመሪካዊ የሚባለው…………….?
Jegnaw, Ante rash simh enji hasabh Koshasha new…Yeswe kibr yemaygebah Ahya neger neh!!
Dear Daniel,
i thought you are a democrat. Don’t you think i have a right to confront my “leaders” in whatever way but violently? If what this person has done is crime he would have already be in jail because he is in a place where justice is. Shame on you not for “criticizing” the guy but for labeling the him as a “Terrorist” “Wuhabist” etc. I am a peace loving Ethiopian and i disagree with the way the government handled the Muslims case and if you see me expressing my objection to one of the “tuba baleseltan” out loud you would then tell me that i am extremist, G7 lover, Eskinder lover, Saudi etc…. This act of yours is what worries me most, “criticizing” and labeling people just like that. Shame on you. Where is your propaganda of being neutral? you fooled me once, not gonna happen again.
I very much hate a dog which barks with no reason. Please be justifiable for all. Why do you hate EPRDF.?…it is backward thinking….you your self should weak up….Daniel Knows what he should say and not to say….it is up to him to support or oppose ….whatever he…
You should have your own position than barking and heating an organization with no single and justifiable reason…
I appreciate Daniel Berhane’s confidence to say what he want to say…
ይሄ ሳዲቅ የሚሉትና ደቀመዛብርቱ በጣም ወራዶች ናቸው፣ ከነዚ ሰዎች ይሄ ሁሉ ጊዜ እንዴት ነው የኖርነው? ከአሁን በኋላስ እንዴት ይቻላል!
ውሻ ይጮሀል ግመል ጉዞውን ይቀጥላል
My dear Daniel, please at least refer “Fugera News” Episode 11. why u bark at Eskindir? He is already at your jail. You better not speak destructive things for your stomach. One day I am sure you will wake from your Anesthesia. But that will be good for nothing. God give you right mind.
‘ዶሮ ብታልም ጥሬዋን አሉ’ That says it all Danny.
The video confirms your point.
ምንም እንካን የዘረኝነትና መረዝ ማስፋፉት ዋና የሆኑት አቶ ስብሃት ተመሳሳይ ኢትዮፒአዊ ጨዋነት የጎደለው ንግግር ማድረግ የታወቁ ቢሆኑም — ኩሩው አሜሪካዊ ያደረገው ጥሩ አልነበረም (ጽኝፍኝ በጽንፍ ሳይሆን በጨዋነት መመለስ ነው ለኢትዮፒያ ዘላቂ መፍትሄ የሚያመጣው::
sema melesema beabebe gelaw askeyami chuet angetun aldefam yeha yeesat wesht new mechame esaten bewshet yemiwedaderew endelale manem yewkal meles gene legna jegnachen new abebe gelaw sechohe meles neko endetewew ewnetgnawen video temelketew tultula
Shame on you! Starbucks payment is first. You are naive blogger!
Country love is not expressed by barking at any where any time.it needs practical work.now the country is among the fastest growing economy this is very big deal exemplary to other countries.So no need crying by following very fruitful leaders every cafe and meeting this is the act of abnormal individuals. if they are not comfort with themselves they have to take personal action to go early to the other above.
If the issue of this amateurish “proud American” was really about his imprisoned comrades or anything, why not sit on the side of Aboy Sibhat and ask whatever he wants to know from him properly? . For God’s sake it’s Starbucks , a place where you don’t even have to buy anything to sit there till closing where ever you want and he(Aboy Sibhat) is there all by himself. What was the need of all the freaking, and barking in a very uncivilized way?, “I’m a proud American and I’m recording you ” kkkkkkkkkkk
The dogs bark, but the caravan goes on
“መለስ አበበ ገላውን ንቆ እንዳለፈው” አልክ የኔ ሌባ። መለስማ በዛው ድፍት ብሎ ቀረ። አዬ ንቆ ማለፍ!
ዳንኤል በርሃኔ፣ ቆሻሻ ውሻ ነህ። ሌባ የሌባ ልጅ!
I think, you need to find your self
I wish to go there and do some silly act…then i get my dollar and People like Sebhat do not mind it…Good business, eh?!
አንዳንድ ታዛቢዎች ‹‹ሳዲቅ ተምታታበት እንዴ? ዋሽንግንተን እኮ አፍጋኒስታን አይደለም፤ የኢትዮጲያ ዲያስፖራም ታሊባን አይደለም›› ብለዋል፡፡
about the writer ” tera yewedeqe yesefer alubalta werie new atsatsafu ” ye aboy sibhat niggir yimesilal
For your information you got 3,731 likes in you facebook. Guess how many for Fuger news ? It is above 100,000. So why do not you close your account ? And imagine how many people is going to read your blog ? I think you will have the answer. So Do not waste your time for nothing.
Thanks sir
Don’t you be ashamed when you mention Eskindir Nega? You are nothing compared to Eskindir Nega at all in all ways. Why do not you respond to Fuger new 11 instead of writing this rubbish ?
መለስ አበበ ገላውን ንቆ በዝምታ እንዳለፈውና የራሱን ንግግር ያለቅንጣት መደናቀፍ እንዳጠናቀቀው ሁሉ፤ አቦይ ስብሓትም ለሳዲቅ ቅንጣት ግዜ ሳያባክኑ ቡናቸውንና ጋዜጣቸውን ጨርሰው ወደመኪናቸው ሄዱ፡፡
Dane you have the right to say what you feel,this means you should also to have the moral obligation to respect what others feel about the same issues we share as Ethiopian. You may raised your objection in the way that some thoughts are addressed by others. No one expect sameness in thoughts in every aspects related to Ethiopia.
I saw that video. The man was ranting over the Ethiopian Veteran-Aboy Sibhat. For sure, this ridiculous act will help Sadik to get more dollars from Egypt or Eritrea. And of course this will make him earn more money than he could have earned washing dishes….
I don’t have any complain about your comment. You said what you feel. But i need to know how much do you funded by EPRDF. Please please wake up.Wash your eye and Compare our country with other developed country. Don’t be stupid. We are poor. I hate EPRDF. All Our big public enterprises headed by TPLFs stupid people for more than 20 years. …………….sintun negre sintun litew…………………. All i know is we are are very poor. there is no democracy. I hate EPRDF. We neeeeeeeeeeeeeeed freeeeeeeeeedom. God bless Ethiopia.
ተራ አሽቃባጭ ነህ…….ምንም እንኳን ልጁ ያደረገው ጥሩ መስሎ ባይታየኝም(ለራሱ ክብር ሲባል)… ይህ የዘረኝነትና መረዝ ብልቃጥ የሆነ ሰው ግን(ስብሃት የምትሉት) ከዚህ በላይ የሚገባው ተራ ዱርዬና ሰካራም ነው!!!