Articles

የሚያስመርሩኝ የአማራ ልሂቃንና ያስመረረኝ አስተሳሰባቸው

(በአማን ነጸረ) ሁለት ጽንፍ የያዙ ኃይላት ያገሪቱን የፖለቲካ መድረክ ተቆጣጠረዋል--ያንድነት ኃይላት ነን ባዮችና ብሔረሰባውያን!! 2ቱም የየራሳቸው በጎ ጎን እና ለሀሳባቸው…

12 years ago

ለጋማ ጋማማ አህያም ጋማ አላት – አያስጥልም እንጂ ጅብ ሲዘነጥላት

(አርአያ ጌታቸው) በጅቦች መንድር ነው አሉ። ሶስት አህዮች በጠፍ ጨረቃ ሰፊ መስክ ላይ ተሰማርተው ሳር እየጋጡ ዓለማቸውን ይቀጫሉ። በዚህ መሀል…

12 years ago

የአቶ ገብሩ አስራት ነገር

በክፍል አንድ ፅሑፌ (አጀንዳ ኤርትራ | ላለፈው ክረምት ቤት አይሠራም!) አቶ ገብሩ አስራት የህወሓት አመራር በትጥቅ ትግሉ ጊዜ በኤርትራ ጥያቄ…

12 years ago

ተስፋዬ ገብረአብና የፓንዶራው ሳጥን

የአዘጋጁ ማስታወሻ፡- የዚህ ጽሁፍ ፀሐፊው - አማን ሄደቶ ቄረንሶ - በስድስት ክፍል አደራጅቶ የጻፈው እና አራቱን በፌስቡክ ገጹ አትሞ የነበረና…

12 years ago

የሰለጠነ ውይይት እንጂ መነቋቆር ምን ሊረባን?

(አዲስ - ከድሬዳዋ ከተማ) ባለፈው ‹‹በከተሞች ፎረም ያወዛገበው 'ትግሬ'›› በሚል የፃፍኩትን አስተያየት ተከትሎ በርካቶች ብዙ አይነት መልሶችን ሰጥተውኛል፡፡ እውነት ለመናገር…

12 years ago

በመጪው ምርጫ ከፖለቲከኞቻችን፣ ከፖለቲካቸው እና ከህዝቡ ምን ይጠበቃል?

ዘንድሮ ምርጫ አለ፡፡ዘንደሮም የተለያዩ የፖለቲካ ሃሳቦች እና አመለካከቶች በህብረተሰቡ ዘንድ ይስተናገዳሉ፡፡ በምርጫው ንቁ ተሳታፊ መሆን የሚፈልገውም፣ ከዳር ሆኖ የነገሮችን አካሄድ…

12 years ago

ከድሮ ጀምሮ ‹‹ትግሬ›› ስንላችሁ ነበርና እንቀጥልበታልን ማለት ድሮ ‹‹ጋ*›› ስንላችሁ ስለነበረ አሁንም ‹‹ጋ*›› እንላችኋለን ማለት ነው

(አስፋው ገዳሙ) ድሮ የሰው ልጅ ‹‹ባርያ›› ተብሎ እንደ እቃ ይሸጥ ይለወጥ ስለነበረ ዛሬም መሸጥ መለወጥ አለበት ብሎ የሚከራከር ሰው ምን…

12 years ago

አጀንዳ ኤርትራ | ላለፈው ክረምት ቤት አይሠራም!

በዚህ ፅሑፍ ከህወሓት ተገንጥሎ በወጣው የአመራር ቡድን ሲቀነቀን የነበረውና በገብሩ አስራት መሪነት ጫፍ የደረሰ የሚመስለው በኤርትራ ዙሪያ ከሚያጠነጥነው የታሪክና የሉአላዊነት…

12 years ago

በከተሞች ፎረም ያወዛገበው “ትግሬ”

(አዲስ - ከድሬዳዋ ከተማ) በድሬዳዋ በመካሄድ ላይ ያለው ስድስተኛው ሀገር-አቀፍ የከተሞች ፎረም መማር ለሚፈልግ አስተማሪ፣ መዝናናት ለሚፈልግ አዝናኝ ሁነቶችን እያስተናገደ…

12 years ago

የፀረ ብዙሕነት አክቲቪስቶች ታክቲካዊ አጀንዳ

(አሉላ ሰለሙን) ጃዋር መሐመድ ከጥንታዊት ኢትዮጵያ የጸረ ብዙሕነት ፖለቲካል አክቲቪዝም (ancient Ethiopian anti-diversity political activism) ጋር አብሮ መስራት ይቻል እንደኾን…

12 years ago