writer

የቋንቋ ፖሊሲ ለካቢኔ ሊቀርብ ነው | የአማርኛን ፋይዳ ለማሳደግ ተመከረ

በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተዘጋጀው የቋንቋ ፖሊሲ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው። ረቂቅ ፖሊሲው ላለፉት ሁለት ዓመታት ሀገራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ…

13 years ago

የግብርና ምርት ዕድገት እንደዓምና «ወገቡን እንዳይዝ» እየተመከረ ነው

ከኢትዮጵያ አጠቃላይ የሰብል ምርት ውስጥ ከ 30 እስከ 35 በመቶ የሚሆነው የሚመረተው በአማራ ክልል ነው ። በ2003 /2004 የምርት ዘመን…

13 years ago

እግረኞችን ጭምር የሚቀጣው የትራፊክ ደንብ ተግባራዊ ሆነ

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ትራፊክ ጽ/ቤት ከሁለት ዓመት በፊት የወጣውንና እስካሁን ያልተተገበረውን የፌደራል የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንብ አሽከርካሪዎች ላይ…

13 years ago

Ethiopia | ነዳጅ መኖሩን የሚያመላክቱ መረጃዎች ተገኙ

በመላ አገሪቱ በአሁኑ ወቅት ከመቼውም ጊዜ በላይ የነዳጅ ፍለጋ በተጠናከረ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን የማዕድን ሚኒስትሯ አስታወቁ፡፡ በደቡብ ኦሞ ዞን እየተካሄደ…

13 years ago

UDJ/Andinet| ፓርቲው እስከ2004 የረባ አባል አልነበረውም [አኩርፈው የወጡ ከፍተኛ አመራር]

ጠንካራና ትልቅ ተቃዋሚ እየተባለ የሚሞካሳሸው ‹አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ› ታችኛው መዋቅሩ ‹የለም› ሊባል በሚችል ደረጃ እንደሚገኝ አንድ ከፍተኛ አመራር ጠቆሙ፡፡…

13 years ago

መለስ ‘ለሌሎች ሕይወት ሳስቶ ራሱን ሊያጠፋ ነበር’ – ስዩም መስፍን

(ሰለሞን በቀለ) ላለፉት 40 ዓመታት አብረው ቆይተዋል፡፡ ከሰኔ 1964 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እንደ ወንድምም፣ እንደ ስራ ባልደረባም፣ እንደ…

13 years ago

‘ለመዝናናት እንዳልተፈጠረ መለስ ያውቃል’ – በረከት ስምዖን

(ስመኝ ግዛው) «ሁሌም ስለመለስ ሳስብ የተለየ ነገር መስሎ የሚሰማኝ ተማሪነቱ ነው» የሚሉት ከነባር ታጋዮች አንዱ የሆኑትና በኋላም ከአቶ መለስ ዜናዊ…

13 years ago

ፓርቲዎች የተመደበላቸውን ሚዲያ በሚገባ አልተጠቀሙም | Fana

ለአንድ ወር ያህል በተካሄደው የምረጡኝ የመገናኛ ብዙኃን ቅስቀሳ ፣ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ፣ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችና አጋር ድርጅቶች በተመደበላቸው የአየር…

13 years ago

የመለስ ዜናዊ ፋውንዴሽን ጉባዔ ውሎ | ጋዜጦች እንደዘገቡት

 ሰምሓል መለስ ዜናዊ፡- “አሰራሩ እኔ አልገባኝም።....ፋውንዴሽኑ የአስተሳሰብ ምንጭ ይሆናል ብለን ነው ያሰብነው።... በፋውንዴሽኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ብቻ ሳይሆን የተወከለው መለስ በአፍሪካና በዓለም…

13 years ago

ኢትዮጵያ | በስምጥ ሸለቆ ተጨማሪ የነዳጅ ጉድጓዶች ይቆፈራሉ

በኢትዮጵያ ደቡባዊ ስምጥ ሸለቆ አካባቢ ከሚካሄደው አንድ የነዳጅ ጉድጓድ ቁፋሮ በተጨማሪ ሌሎች ሁለት የነዳጅ ጉድጓዶች እንደሚቆፈሩ ታሎው የተባለው ኩባንያ አስታወቀ፡፡…

13 years ago