ኮ/ል አስጨናቂ ገ/ጻዲቅ (Colonel Aschenaki Gebretsadik) በአየር ኃይል ዉስጥ ከ1970ዓ/ም ጀምሮ ሲያገለግሉ ቀይተዉ ከ2002 ዓ/ም ጀምሮ በጡረታ ላይ የሚገኙ ናቸዉ፡፡ በአየር ኃይል ዉስጥ በዘመቻና መረጃ መምሪያ ኃላፊነት፤ በአየር ምድብ አዛዥነትና በአይር መከላከያ ኃላፊነትና በሌሎች የሃላፊነት ቦታዎች ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ በኤርትራ ጦርነት ወቅት በሰሜን አየር ምድብ በምክትልነትነና የአየር መከላከያዉን ስራ በተለይ በሃላፊነት በማስተባበር ሲሰሩ ነበር፡፡ ኮ/ል አስጨናቂ ከቀድሞዋ ሶቭት ህብረት በወታደራዊ ሳይንስ የማስተርስ ድግሪ አላቸዉ፡፡
(ኮ/ል አስጨናቂ ገ/ፃድቅ) Highlights * ምንም እንኳን ፌዴራል መንግስቱ ከተጣለበት የሀገሪቱን ድህንነት የማስከበር ተቀዳሚ ሃላፊነት አኳያ በየትኛዉም ክልል ዉስጥ ለመላዉ…
(ኮ/ል አስጨናቂ ገ/ጻዲቅ) መግቢያ ኢህአዴግ መጪዉን የ2012 ሀገር አቀፍ ምርጫ ተስፋና ስጋት በተቀላቀለበት መንፈስ እየጠበቀ እንደሆነ ግልጽ ነዉ፡፡ ለኢህአዴግ መጪዉ…
(ኮ/ል አስጨናቂ ገ/ፃድቅ) (የዚህን ፅሁፍ የቀደሙ ክፍሎቸ ለማንበብ በዚህ ሊንክ የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በኮ/ል አስጨናቂ ገ/ፃድቅ ማግኘት ይችላሉ) Highlights * መንግስት በቅርቡ…
(ኮ/ል አስጨናቂ ገ/ፃድቅ) (የዚህን ፅሁፍ የመጀመሪያ ክፍል ለማንበብ በዚህ ሊንክ፣ ሁለተኛ ክፍል ለማንበብ በዚህ ሊንክ፣ ሦስተኛ ክፍል ለማንበብ በዚህ ሊንክ እና አራተኛ…
(ኮ/ል አስጨናቂ ገ/ፃድቅ) (የዚህን ፅሁፍ የመጀመሪያ ክፍል ለማንበብ በዚህ ሊንክ፡ ሁለተኛ ክፍል ለማንበብ በዚህ ሊንክ እና ሦስተኛ ክፍል ለማንበብ በዚህ ሊንክማግኘት…
(ኮ/ል አስጨናቂ ገ/ፃድቅ) (የዚህን ፅሁፍ የመጀመሪያ ክፍል ለማንበብ በዚህ ሊንክ እና ሁለተኛ ክፍል ለማንበብ በዚህ ሊንክ ማግኘት ይችላሉ) Highlights *…
(ኮ/ል አስጨናቂ ገ/ፃድቅ) ይህ ጽሁፍ የኤርትራን የእብሪት ወረራ ለመመከት በቆራጥነት ሲፋለሙ ለወደቁ የጀግናዉ መከላከያ ሰራዊታችን አባላትና በሻእቢያ የግፍ ጭፍጨፋ ሰለባ…
(ኮ/ል አስጨናቂ ገ/ፃድቅ) “የሀገሪቱ መከላከያ ሰራዊት የብሄሮች ፤የብሄረሴቦች እና የሕዝቦችን ሚዛናዊ ተዋጽኦ ያካተተ ይሆናል“- የኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 87 የመከላከያ…