(አብዲረዛቅ ኢልሚ ሸሪፍና አብዱረዛቅ ካፊ) (ጅግጅጋ - ጥቅምት 01, 2010) ከ9ኙ የኢ.ፈ.ዴ.ሪ. ክልሎችና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮችን የተወጣጡ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች…
(አብዱረዛቅ ካፊ) በባቢሌ ወረዳ ቆለቺ ቀበሌ የሚገኙ የኢትዮጲያ-ሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች በክልሉ ለጋሽ ድርጅቶችና በመንግስት የምግብ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል፡፡ በኢትዮጲያ-ሶማሌ ክልል የሚገኙ…
(አብረዛቅ ካፊ) የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ከተለያዩ ህብረሰብ ክፍሎች ጋር በወቅታዊ ክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ተወያዩ። በኢትዮጵያ ሶማሌና ኦሮሚያ አዋሳኝ አከባቢዎች…
(አብዱረዛቅ ካፊ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ.የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ከኢትዮጲያ-ሶማሌ ክልል አገር ሽማግሌዎችና የክልሉ መንግስት ከፍተኛ አመራር ጋር በፀጥታ እና ከጎረቤት…