የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በዲሲፕሊን ግድፈት ተቀጡ

      (ፋኑኤል ክንፉ)

        የሰማያዊ ፓርቲ ኦዲትና ኢንስፔክሽን ኮሚቴ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በሆኑት በኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ላይ የገንዘብ መቀጮ ሲጥል አቶ ብርሃኑ ተክለያሬድን ከድርጅት ጉዳይ ኃላፊነት እንዲነሱ ውሳኔ ማስተላለፉ ተገለፀ።

        የሰማያዊ ፓርቲ ኢዲትና ኢንስፔክሽን ኃላፊ አቶ ብርሃኑ መሰለ በበኩላቸው የተወሰደ የዲስፒሊን እርምጃ መኖሩን አምነው ቅጣት የተላለፈባቸው አባላት የይግባኝ መብታቸው የተጠበቀ በመሆኑ አሁን ላይ ሆኖ ዝርዝር መረጃ ለመስጠት እንደሚቸገሩ ገልፀውልናል።

        ኢንጅነር ይልቃል ባሳዩት ተደጋጋሚ የዲሲፕሊን ግድፈት መሆኑን ምንጫችን ጠቁሞ ግድፈቶቹ ምን እንደሆኑ ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ተቆጥቧል።

        ጉዳዩ የቀረበለት የፓርቲው ኦዲትና ኢንስፔክሽን ኮሚቴ በሊቀመንበሩ ላይ የ500 መቶ ብር መቀጫ እንዲከፍሉ ኦዲት ኮሚሽኑ ውሳኔ አስተላልፎባቸዋል።

        እንዲሁም የፓርቲ ሚስጥር ለመገናኛ ብዙሃን አሳልፋ ይፋ አድርጋለች ተብላ ከሥራ አስፈፃሚ የታገደችው ሃና እና ሌሎች ተጨማሪ አባላት ከአንድ መቶ ብር እስከ ሰባት መቶ ብር መቀጫ የተጣለባቸው መሆኑን ለማወቅ ችለናል።

        *******

        ሰንደቅ፡- ጥቅምት 29፣ 2007

        Curated Content

        Content gathered and compiled from online and offline media by Hornaffairs staff based on relevance and interest to the Horn of Africa.

        Recent Posts

        ኪዳነ ኣመነ – እንደህዝብ አንድ ሆነናል ያስቸገረን የህወሓት አስተሳሰብ ነው

        ከብሔራዊ ባይቶ ኣባይ ትግራይ (ባይቶና) አመራር ኪዳነ አመነ ጋር የተደረገ ቃለ-ምልልስ ክፍል 2 - ለውጥ…

        5 years ago

        ኪዳነ አመነ – ለትግራይ ታላቅነት ሼምለስ ሆነን እንሰራለን

        ከብሔራዊ ባይቶ ኣባይ ትግራይ (ባይቶና) አመራር ኪዳነ አመነ ጋር የተደረገ ቃለ-ምልልስ ክፍል 1 - ለትግራይ…

        5 years ago

        መኮንን ዘለለው – ትዴት ኢትዮጲያዊ ማንነት ብቻ እንዳለ ነው የሚያምነው (video)

        የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ትዴት) አመራር መኮንን ዘለለው ከሆርን አፌይርስ ጋር ያደረጉት ቃለመጠይቅ (ክፍል 2)- ስለትዴት…

        5 years ago

        መኮንን ዘለለው – ኢሳት የትግራይ ህዝብ እንዲጠፋ ነው የሰራው (Video)u

        የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ትዴት) አመራር መኮንን ዘለለው ከሆርን አፌይርስ ጋር ያደረጉት ቃለ-ምልልስ (ክፍል 1) -…

        5 years ago

        የበረከት ስምዖንና ታደሰ ካሳ መታሰር -ሕጋዊ ወይስ ፖለቲካዊ እርምጃ?

        (የማነ ካሣ) እንደሚታወቀው አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ ካሳ (ጥንቅሹ) ከጥረት ኮርፖሬሽን ጋር በተያያዘ…

        5 years ago

        ኣስተያየት በ’ኣብራክ’ ልብወለድ ድርሰት ላይ

        (መርስዔ ኪዳን - ሚኔሶታ) ኣብራክ የተባለውን የሙሉጌታ ኣረጋዊ መጽሓፍ ኣነበብኩት። ኣገራችን ከሊቅ አስከደቂቅ በዘውጌ ብሄርተኝነት…

        5 years ago