አበበ ተክለሃይማኖት (ወይም በበረሀ ስማቸው “ጆቤ”)
General Abebe Teklehaimanot (nom de guerre “Jobe“) (LLB, LLM and PhD Candidate)
አበበ ተክለሃይማኖት የህወሓት ነባር ታጋይ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሕገ መንግስት እስኪጸደቀበት 1986 ድረስ የህወሓት እና የኢህአዴግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ነበሩ፡፡ በከፍተኛ የመከላከያ አመራርነት – ከ1983 – 1986 የሰሜን ማዕከላዊ እዝ አዛዥ፣ ከ1986 – 1993 የኢትዮጵያ አየር ሀይል ዋና አዛዥ – በመሆን ያገለገሉ ሲሆን፤ በ1993 በጡረታ ሲስናበቱ የሜጀር ጄኔራል ማዕርግ ደርሰው ነበር፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በአሜሪካ በጆርጂያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ማስተርስ ዲግሪ ያጠናቀቁ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የዶክትሬት ዲግሪ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሚገኘው የሰላም እና ደህንነት ጥናት ተቋም እያጠኑ ይገኛሉ።
******
(አበበ ተክለሃይማኖት (ጆቤ) (ሜጄር ጄኔራል) Highlights * አገሮች በውዴታ ብቻ ቢመሰረቱ ኖሮ የማንነት ጉዳይ በተለይ የብሔር ማንነት ጉዳይ በላላ ነበር የመደብ…
(አበበ ተክለሃይማኖት - ሜጀር ጄነራል) ግልፅ ደብዳቤ - ለክቡር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጉዳዩ - “የሰራዊት ግንባታ በአብዮታዊ ዴሞክራሲ” የሚለው…
የቀድሞ የኢትዮጲያ አየር ኃይል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል አበበ ተክለሃይማኖት ግንቦት ሃያን አስመልክቶ ከሪፖርተር ጋዜጣ ጋር ያደረጉትን ቃለ-ምልልስ አነበብኩት። ከቃለ-ምልልሱ ውስጥ…
አበበ ተክለሃይማኖት(“ጆቤ”) (ሜጀር ጄኔራል፣ PhD Candidate) መግቢያ የሃገራችን መንግስትና የገዢው ፓርቲ አጠቃላይ ችግር ዉስጥ በመግባታቸው ምክንያት እዚህና እዝያ እሚታዩ ችግሮች…
አበበ ተክለሃይማኖት(“ጆቤ”) (ሜጀር ጄኔራል፣ PhD Candidate) ታላቁ የሰላምና ደህንነት ሙሁሩ ጆሃን ጋልቱንግ ስለ ሰላም እሚከተለዉን ይላል “Peace is a revolutionary…
አበበ ተክለሃይማኖት("ጆቤ") (ሜጀር ጄኔራል፣ PhD Candidate) Highlights:- * በዴሞክራታይዜሽን እና ኢ-ዴሞክራታይዜሽን ሂደቶች ሁሌም መሳሳብ እና ዉጥረት ይኖራል። መንግስት እንደ መንግስት…