Andinet(UDJ) wishes you Happy New Year | የአንድነት ፓርቲ ‘የአዲስ ዓመት’ መግለጫ

አንድነት ፓርቲ ከትላንት በስቲያ (አርብ) የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት በማስመልከት መግለጫ አውጥቷል፡፡ መግለጫው ከአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱ በቀር አዲስ ያዘለው ቁምነገር ቢኖር ደጋፊዎቹን ‘ተስፋ’ ማድረግ እንዲቀጥሉና ድጋፋቸውን እንዲያጠናክሩለት መጠየቁ ነው፡፡ በተጨማሪም ፓርቲው የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ እየሠራ መሆኑንም ያመለክታል፡፡

ይሁንና ፓርቲው የምርጫ ግምገማውን እስከአሁን(ለ 7 ወራት!) ያላጠናቀቀ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በሌላ በኩል ፓርቲውን ወክለው ከአዲሰ አበባ መርካቶ አካባቢ ፓርላማ የገቡት የተከበሩ ግርማ ሰይፉ በፓርላማ ያላቸው ተሳትፎ በግለሰብ ደረጃ ነው ወይስ አንድነትን ወይም ደግም አንድነትንና መድረክን በመወከል በሚለው ጉዳይ ላይ እስከአሁን መወሰን እንደተሳነው ይታወቃል፡፡

የመግለጫውን ሙሉ ቃል ከዚህ በታች ይመልከቱ፡፡

********************************

 

Andinet(UDJ)_press_statement-1 Andinet(UDJ)Press_statement-2

more recommended stories